የሰንበት ዝግ መንገድ የህፃናት መጫወቻ ፕሮግራም ተጠናክሮ ቀጥሏል።
ታህሳስ 06/2017 ዓ.ም የካ ወረዳ 12 ኮሙኒኬሽን
በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 12 አስተዳደር የሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት አስተባባሪነት የሰንበት ዝግ መንገድ የህፃናት መጫወቻ ፕሮግራም ተጠናክሮ ቀጥሏል። የጽ/ቤቱ ኃላፊ የሆኑት ወ/ሪት ነፃነት እንዳሻው የቦታው በመገኘት የዕለቱን ፕሮግራም በማስመልከት እንደተናገሩት የቀዳማይ ልጅነትን ትኩረት በማድረግ በወረዳ ደረጃ ያሉ ህፃናት በተፈጠረላቸው ምቹ የመዝናኛ ስፍራዎች ላይ ወላጆች ልጆቻቸውን በማምጣት ህፃናት
በተዘጋጀላቸው ቦታ ላይ እንዲጫወቱና አምሯቸውን እንዲያድሱ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ያሉትሲሆን ትውልድን በተመጣጣኝና ለህፃናት ተገቢ በሆነ አካባቢ ላይ እየተዝናኑ ጊዜያቸውን እንዲያሳልፉ ማድረግና ማንነታቸውን መገንባትና ሀገርን መገንባት ነው በማለት ተናግሯል።
በመጨረሻም የፅ/ቤቱ ሀላፊዋ አክለውም በቀጣይ በየሳምንቱ ተጠናክረው የሚቀጥል መሆኑንየገለፁት ሲሆኑ በርካታ ህፃናት እንዲጫወቱና እንደ መልካም ጅማሮ ወስደን ተቋማችን ለሚከናውናቸው መጠነ ሰፊ ስራዎች የወረዳው ነዋሪዎችና የህፃናት ወላጆች ከጽ/ቤቱ ጋር
በተቆራኝቶ ለመስራት ቁርጠኛ በመሆን የልጆቻቸው ሙሉ ማንነት ላይ በጥልቀት መስራት እንደሚጠበቅባቸው ጨምረው አሳስበዋል።
የየካ ክ/ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ጽህፈት ቤት ከዪኤንዲፕ /UNDP/ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር ለ132 ስራ ፈላጊ ነዋሪዎች የስራ ዕድል መፍጠሪያ ድጋፍ አደረገ
ታህሳስ 03/2017 ዓ.ም የካ ወረዳ 12 ኮሙኒኬሽን
ጽህፈት ቤቱ ከዪኤንዲፕ/UNDP/ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በክፍለ ከተማው ነዋሪና ስራ ፈላጊ ለሆኑ 132 ወገኖች የእንቁላል ጣይ ዶሮ፣ የዶሮ መኖ፣ ኬጂና እንዲሁም የችብስ መጥበሻ ማሽን ድጋፍ አድርጓል። በድጋፍ ፕሮግራሙ ላይ የየካ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚና የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ እንዳልካቸው አስራት፣ የክፍለ ከተማው አካባቢ ጥበቃ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብርሃም ኪዳነ ማሪያም የወረዳ
አመራሮችን ጨምሮ ባለድርሻ አካላት የታደሙ ሲሆን በUNDP ፕሮጀክት አስተባባሪነት ለወረዳው ስራ አጥ ነዋሪዎች የስራ ዕድል መፍጠሪያ የሚሆን ቁሳቁሰ ተበርክቷል። በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የየካ ክፍለ ከተማ ምክትል ስራ አስፈፃሚና የስራ ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ እንዳልካቸው አስራት እንደገለፁት በሀገራችን በሌላው አለም ከተለመደው ለየት ያለና ለዜጎቻችን ተጠቃሚነት የተረጋገጠ በርካታ ሰብአዊ ተግባራት ሲከናወኑ ከቆዩት መካከል አንዱ ነው ያሉ ሲሆን የዶሮ እርባታን በአግባቡና በጥንቃቄ በመጠቀም ዜጎች ከራሳቸውም አልፈው ለወገናቸው ምሳሌ መሆን አለባቸው ሲሉ አስገንዝበው በዘላቂ ውጤት ላይ በማተኮር ተወዳዳሪነት ያለው የአኗኗር ዘይቤን ማዳበር እንደሚገባም ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ላይአሳስበዋል።
ሌላኛው በመድረኩ የተገኙት የፌደራል አካባቢ ጥበቃ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተሾመ አቡኔ ሰዎች ሰርተው ከችግር ለመላቀቅ የሚያስችላቸውን ሁኔታ ለማመቻቸት የአየር ንብረት ለውጥ ፣ የአካባቢ የአፈርና የውሀ ጥበቃና ሌሎች መሰል ተግባራት ላይ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተባበር ሰርተን ለዜጎች የስራ እድል መፍጠር ተችሏል ያሉ ሲሆን ዜጎቻችን ከጠባቂነት ልማድ ተላቀው የራሳቸው ገቢ እንዲኖራቸው ተቋማችን በርትቶ እየሰራበት ይገኛል
ለዚህም የማህበረሰቡና የስራ ፈላጊው ሚና የጎላ ሊሆን ይገባል ብለዋል። የየካ ክፍለ ከተማ የአካባቢ ጥበቃ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብርሀም ኪዳነ ማሪያም በበኩላቸው በርካታ የስራ ዕድሎችን በማመቻቸት ከዚህ በፊት ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ስለመሆኑ አክለው ከድርጅቱ ጋር በመተባበርም ዛሬ ላይ
እየተደረገ ላለው አስተዋፅኦ ላቅ ያለ ምስጋና እንደሚያስፈልግ ጠቅሰው በመጨረሻም በዶሮ ቤት አጠቃቀም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨባጫ በመስጠትና ለ122 ሰዎች የዶሮ መኖ ፣ ኬጅና ዶሮ እንዲሁም ለ10 ሰዎች ደግሞ የችብስ መጥበሻ ከነሙሉ አክሰሰሪው በአጠቃላይ በድምሩ ለ132 ዜጎች ማበርከት ተችሏል።
የወረዳ 12 ዋና ስራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት “ወጣቶችን ያማከለ የጸረ ሙስና ትግል የነገ ስብእናን ይገነባል”በሚል መሪ ቃል ለ 20ኛ ጊዜ የሚከበረዉን የጸረ ሙስና ቀንን አስመልክቶ የፓናል ዉይይት አካሄደ።
የካ ወረዳ 12 ኮሙኒኬሽን 23/03/2017ዓ.ም
በየካ የወረዳ 12 ዋና ስራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት “ወጣቶችን ያማከለ የጸረ ሙስና ትግል የነገ ስብእናን ይገነባል” በሚል መሪ ቃል ለ 20ኛ ጊዜ የሚከበረዉን የጸረ ሙስና ቀንን አስመልክ ከወረዳዉ ሴቶችና ወጣቶች ጋር የፓናል ዉይይት አካሄደ። በፓናል ዉይይቱ ላይም ሴቶችና ወጣቶች የተሳተፉ ሲሆን ይህንን ቀን ስናከብር ሙስናን በመከላከል የሀገራች ንን እድገት በማስቀጠል ሴቶችና ወጣቶች ሀላፊነታቸዉን በመወጣት መሆን እንዳለበት ተገልጿል ።
በየካ የወረዳ 12 ዋና አፈ ጉባኤ ሲ/ር መሰረት ተስፋዬ እንደገለጹት የጸረ ሙስና ቀንን ስናስብ እንደ ሀገር በዋናነት ሙስናን በመከላከል ላይ ትኩረት በማድረግ ለመጪዉ ትዉልድ ለሴቶች ለወጣቶች ከሙስና የጸዳ ሀገርን በማስረከብ እንዲሁም በስነ ምግባር የታነጸ ትዉልድ መፍጠር እንደሚገባ
ገልጸዋል ።
በየካ የወረዳ 12 አስተዳደር ሴቶችና ህጻናት ማ/ጉ/ጽ/ቤት ሀላፊ የሆኑት ወ/ት ነጻነት እንዳሻዉ በበኩላቸዉ ሙስና የሀገር እድገትን የሚጎዳ መሆኑን ገልጸዉ ሙስናን መከላከል ላይ ሴቶችና ወጣቶች የጎላ አስተዋጽኦ እንዳላቸዉ ገልጸዋል። በየካ የወረዳ 12 ዋና ስራ አስ ጽ/ቤት የጸረ ሙስና ቡድን መሪ የሆኑት አቶ ሙሉሰዉ ምስጌ በበኩላቸዉ የመወያያ ሰነዱን ያቀረቡ ሲሆን ከሙስና የጸዳች ሀገር እንድትኖረን የነገ ሀገር ተረካቢ የሆኑ ሴቶችና ታዳጊ ወጣቶች ላይ በሰፊዉ በመስራት ሙስናን በመከላከል በየደረጃዉ ሀላፊነታችንን በመወጣት መሆን እንዳለበት አብራርተዋል። አቶ ሙሉሰዉ አክለዉም ሙስናን በመከላከል እንደ ሀገር የጀመርነዉን እድገት ማስቀጠል በስነ ምግባር የታነጸና ሙስናን የሚጸየፍ ትዉልድ መፍጠር ላይ ሴቶች እንዲሁም ወጣቶች በቁርጠኝነት ሊሰሩ ይገባል ብለዋል ። በመጨረሻም በቀረበዉ ሰነድ ላይ ለተነሱ ሀሳብ አስተያየትና ጥያቄዎች ሰፊ ማብራሪያና ምላሽ
በመስጠት የፓናል ዉይይቱ ተጠናቋል።
የየካ ወረዳ 12 አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት ስልጠና ሰጠ ።
ህዳር 19/2017 ዓ.ም የካ ወረዳ 12 ኮሙኒኬሽን
የየካ ወረዳ 12 አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት በዛሬው ዕለት ስልጠና ሰጥቷል ። በዕለቱ ስልጠናውን የሰጠው ጽ/ቤቱ የወረዳው ሰራተኞች አቅማቸዉን እንዲያሳድጉ የተለያዩ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን በያዘው እቅድ መሰረት የስልጠና ፍላጎትን መሰረት በማድረግ ሲሆን በዚህ ስልጠና ላይም ለቡድን መሪዎችና ለጽ/ቤት ፎካል ፐርሰን የስልጠናው ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል ።
በዋናነትም በሁለት የስልጠና ርእሶች ላይ ትኩረት በማድረግ ማለትም በመንግስት ሰራተኞች መተዳደሪያ አዋጅ 56/2010 ላይና በአዲሱ ስታንዳርድ ዙሪያ ላይ ከክፍለ ከተማ በተመደቡ አሰልጣኞች አማካኝነት ስልጠናው ተሰጥቷል ::
በወረዳው ለስራ ፈላጊ ወጣቶች የስራ ፈጠራ እና የማይንድ እሴት ስልጠና ተሰጠ
ህዳር 19/2017 ዓ.ም የካ ወረዳ 12 ኮሙኒኬሽን
በየካ ከ/ከተማ ወረዳ 12 አስተዳደር የስራና ክህሎት ፅ/ቤት በየካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል የስልጠና አዳራሽ ለወረዳው ስራ ፈላጊ ወጣቶች የስራ ፈጠራና የማይንድሴት ስልጠና ሰጥቷል። የወረዳው ም/ል ዋና ስራ አስፈፃሚና የስራና ክህሎት ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አብዱልጀዋድ ኸይሩ በስልጠናው ላይ ተገኝተው ስለ ስልጠናው ወጣቶች እንዴት ያላቸውን ፀጋ መለየት እንዳለባቸው እና በለዩት ፀጋ ያላንዳች መሰላቸት ና በከፍተኛ ጥረትና ትጋት ውጤታማ መሆን እንደሚችሉ ገልፀው ወጣቱ ትውልድ ውጤት ያለድካም ጥረት እንደማይገኝ አውቆ በመስራት ህይወቱን ማሻሻል አለበት
ብለዋል። የአይኪው ኮሌጅ ባለቤትና የቢዝነስና የስብና ግንባታ አሰልጣኝ የሆኑት አቶ እሱባለው ደባሽ የአመቱ ውጤታማ ጉዞ፣ራስን መገምገም፣ስራ ፈጠራ፣ሁለንተናዊ የህይወት ዘርፎች እንዲሁም የግልና የቤተሰብን ህይወት ማሻሻል በሚሉ ፅንሰ ሀሳቦች ዙሪያ ለወጣቱ ሰፊ ስልጠና ሰጥተዋል። ወጣቱ እስካሁን ከሄደበት የሂይወት ኪሳራ ወጥቶ ወደሚያተርፍበት የህይወት መንገድ ለመሄድ ፀጋውንና ጥበቡን ለይቶ በዛ መንገድ መመላለስ ሲችል ነው ያሉት አሰልጣኙ ወጣቱ አዕምሮውን እና ጊዜውን በአግባቡ በመጠቀም የህይወት ግቡን ማሳካት ይችላል ብለዋል።
በወረዳ ደረጃ ለ30 ቀናት ሲሰጥ የቆየው የፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ አገልግሎት መራዘሙ ተገለፀ ።
ህዳር 02/2017 ዓ.ም የካ ወረዳ 12 ኮሙኒኬሽን
ቀደም ሲል በወረዳ ደረጃ ለሰላሳ ቀናት ሲሰጥ የቆየው የፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ አገልግሎት በድጋሜ መራዘሙ ተገልጿል ።የፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ ምዝገባን አስመልክተን ያነጋገርናቸው የየካ ወረዳ 12 አስተዳደር የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ትግስት መልስ እንደገለፁት ቀደም ሲል ሲሰጥ የነበረው የምዝገባ ሂደቱ ከተቋሙም ባለፈ የህዝብ ፍሰት ባለባቸው የወረዳ አስተዳደሩ ቀጠናና ብሎኮች
እንዲሁም አደባባዮች ላይ በስፋት ተደራሽ ማድረግ ስለመቻሉ ጠቁመው የፋይዳ ምዝገባው በመራዘሙም በድጋሜ አገልግሎቱ እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል ። በተያያዘም ወ/ሮ ትግስት ለአገልግሎቱ የሚመጡ ተገልጋዮች ከዚህ በፊት እንደተለመደው የሚያስፈልጉመስፈርቶችን በመያዝ ማለትም ፓስፖርት ፣ መንጃ ፈቃድ ፣ የማንኛውም ባንከ ቡክ ፣ የወረዳ መታወቂያ እንዲሁም እድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ለሆኑ ደግሞ የልደት ሰርተፊኬት ይዘው በየካ ወረዳ 12 አስተዳደር የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት በመምጣት የእድሉ ተጠቃሚ
ይሆኑ ዘንድ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
የካ ወረዳ 12 አስተዳደር ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት የጥንቃቄ መልዕክት
አስተላለፈ፡፡
የካወረዳ 12ኮሙኒኬሽ ጽ/ቤት መስከረም 16/2017ዓ.ም
የካ ወረዳ 12 አስተዳደር ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጌቱ ዳባ የወረዳ አስተዳደሩና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እሳት አደጋ ስራ አመራር ኢንስቲቱዩሽን በጋራ እንኳን ለ2017 የመስቀል ደመራ በዓል አደረሳችሁ እያሉ የወረዳው ነዋሪ በዓሉን በማስመልከት ሰፊ የኤሌክትሪክ ፍጆታና ሰፊ መዝናናት ምክንያት ሊከሰቱ ከሚችሉ ድንገተኛ አደጋ እራሱን ብሎም ቤተሰቡን እንዲከላከሉ እያስገነዘቡ የሚከተለውን የጥንቃቄ መልዕክት
አስተላልፈዋል፡፡ ደመራ በሚጀመርበት ስፍራ ተቀጣጣይ ከሆኑ የነዳጅ ማደያዎች ፣የኤሌክትሪክ እና የስልክ ምሰሶዎች አካባቢ እንዳይሆን ከፍተኛጥንቃቄ ያድርጉ፣ችቦና በእርጥበት ምክንያት አልቀጣጠልም ቢሉ ፈሳሽ በሆኑ ጋዞች ከማቀጣጠል ይቆጠቡ ፣ ችቦ በሚለኮስበት ወቅት እቤት ውስጥ ምንጣፎች እንደዚሁም ሌሎች ቁሶች ላይ በማረፍ እንዳይቀጣጠሉ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ እንደዘሁም ርችት በመለኮስ በነዳጅ ማደያዎችና በሌሎች ተቀጣጣይ ቦታዎች ላይ አርፎ አደጋ ስለሚፈጥር ርችት መጠቀም ፈጽሞ የተከተከለ እንደሆነ በመልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመጨረሻም ኃላፊው የበኩሎን ጥረት እያደረጉ ካቅም በላይ ለሚገጥሞህ ችግር የወረዳው አስተዳደር እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እሳት አደጋ ስራ አመራር ኢንስቲቱዩሽን እርሶን ለማገልገል 24 ሰዓት የሚሰራ መሆኑን እየገለጸ አንቡላንስና ሎሎች ችግሮች በሚያጋጥማችሁ ወቅት በ939 ነጻ መስመር ላይ በመደወል ማሳወቅ ትችላላችሁ እያሉ በዓሉ የሰላም ፣የደስታ እንዚሁም የአንድነት በዓል እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ ሲሉ የመልካም
ምኞት መልዕክታቸውን ገልጸዋል፡፡
የየካ ወረዳ 12 አስተዳደር ንግድ ጽ/ቤት በ2017 ዓ.ም የ1ኛ ሩብ አመት አፈፃፀም ላይ 11,300 ብር ገቢ መሰብሰቡን ገለፀ ።
ጥቅምት 06/2017 ዓ.ም የካ ወረዳ 12 ኮሙኒኬሽን
የየካ ወረዳ 12 አስተዳደር ንግድ ጽ/ቤት በ2017 ዓ.ም የ1ኛ ሩብ አመት አፈፃፀም ላይ 11,300 ብር ገቢ መሰብሰቡን ገልጿል ። በሩብ አመት አፈፃፀም ያስመዘገባቸው አጠቃላይ ተግባራትን በማስመልከት የወረዳው ኮሙኒኬሽን በወረዳው ንግድ ጽ/ቤት በመገኘት መጠይቅ ያደረገ ሲሆን በዚህ መሰረትም ከበጀት አመቱ የመጀመሪያ ሩብ አመት እቅድ አፈፃፀም ተግባራት መካከል በገቢ አሰባሰብ ላይ 11,300 ብር ገቢ መሰብሰብ ተችሏል ተብሏል ።
በየካ የወረዳ 12 አስተዳደር ንግድ ጽ/ቤት የንግድ ክትትልና ቁጥጥር ቡድን መሪ የሆኑት አቶ ኩሳ ባይሳ በወረዳ ደረጃ አጠቃላይ ከንግድ ስርአቱ ጋር በተያያዘና በክትትልና ቁጥጥሩ ዘርፍ የተሰሩ ስራዎች አፈፃፀማቸው ምን ይመስላል ብለን ለጠየቅናቸው ጥያቄ እንዲህ ሲሉ ማብራሪያ ሰጥተውናል ፦
በክትትልና ቁጥጥሩ ላይ የታደሰ እና ያልታደሰ በሚል በር ለበር በመለየት ደረጃ በሩብ አመት 497 ታቅዶ በድግግሞሽ ለ3668 ነጋዴዎች ተደራሽ ተደርጓል ያሉ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ ለ24 ሰአት ፣ ለ5 ቀንና ለ30 ቀን በሚሉት የጽሁፍ ማስጠንቀቂያዎች አማካኝነት እርምጃ ወስደናል ብለዋል ።
71 በሚሆኑ የንግድ ተቋማትና ድርጅቶች ላይ የእርምት እርምጃ እንዲወስዱ በማድረግና ወደ ህጋዊ የንግድ ስርአት እንዲመጡ ከማድረግ በተጨማሪ የንግድ ምዝገባና ፍቃድ ፋይሎችን ኦዲት ማድረግ ተችሏል ያሉት አቶ ኩሳ 190 የሚሆኑ የኦዲት ግኝት አድርገን ከነዚህ መካካልም በ22ቱ ላይ ዘላቂነት ያለው የማጥራት ስራ ለመስራት ለሚመለከተው አካል ግኝታችንን በግልባጭ ልከናል ሲሉም አብራርተዋል ።
አያይዘንም በግንዛቤ ፈጠራው ዘርፍ የተሰራ ስራ በሚል ጠይቀን በአዋጅ ቁጥር 980/2008 ላይ በወጣውና በተሻሻለው 1150/2011 ደንብቁጥር እንዲሁም 461/2012 ደንብ ቁጥር መሠረት ለ450 ነጋዴዎች ለመስጠት ታቅዶ መድረኮችን በመፍጠር ለ473 ነገዴዎች ግንዛቤ ተደራሽከማድረግ በተጨማሪ የቁጥጥር ባለሙያዎች ለስራ በሚወጡ ጊዜ ነጋዴዎች አላስፈላጊ ቅጣት ውስጥ እንዳይገቡ በማድረግ የግንዘቤ ማስጨበጫው ተግባር በስፋት ሲከናወን የቆየ ስለመሆኑ ተብራርቷል ። በመጨረሻም ከባለድርሻ አካላት ጋር የነበረ የስራ ላይ ቁርኝትን በሚመለከት አያይዘን ጠይቀን ከአቅም በላይ የሆኑ የህግ ጥሰቶች ሲያጋጥሙ ከወረዳ አስተዳደሩ ደንብ ጽ/ቤት ፣ ከፖሊሶችና ከአመራር አካላት ጋር በመጣመር ህጋዊ ሽፋን በማግኘት
ህገ ወጥ ነጋዴዎች ሲያጋጥሙ ህግና ስርአቱ በሚያዘው መሰረት ተዳኝተው ህጋዊ የንግድ ስርአትን እንዲከተሉ የማድረግ ሰፊ ስራ በመስራት ወረዳ አስተዳደራችን ሰላማዊና ጤናማ የሆኑ የንግድ ማህበረሰቦችን ይዞ በመራመድ ላይ ይገኛል ሲሉየማጠቃለያ ምላሽ የሰጡን የወረዳው ንግድ ጽ/ቤት የንግድ ክትትልና ቁጥጥር ቡድን መሪው አቶ ኩሳ ባይሳ ናቸው ። እንደ ወረዳው ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤትም ህግና ስርአትን ባማከለ መልኩ የህግ የበላይነትን መሠረት ያደረገ የንግድ ስርአት ለማስፈን በተለይም ግንዛቤ ከመፍጠር ጀምሮ እስከ ገቢ አሰባሰብ ድረስ የተከናወኑ የሩብ አመቱ አመርቂ ተግባራትን
በመመልከቱ በቀጣይ ባሉት ቀሪ የሩብ አመት ተግባራት ላይም የተገኙ ጥንካሬዎች ተጠናክረው መቀጠል ይኖርባቸዋል ሲል
ገንቢ አስተያየቱን አካፍሏል ።
የየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 አስተዳደር የስራ ክህሎት ፅ/ቤት በ1ኛ ሩብ አመት ለ264 ዜጎች የስራ እድል ተጠቃሚ ማድረግ ስለመቻሉ ገለፀ ።
ጥቅምት 01/02/2017 ዓ.ም የካ ወረዳ 12 ኮሙኒኬሽን
በዛሬው ዕለት በካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 አስተዳደር የስራ ክህሎት ፅ/ቤት የ1ኛ ሩብ አመት ተግባራት አፈፃፀምን በማስመልከት በተቋሙ ተገኝተን መጠይቅ ያደረግን ሲሆን በዚሁ አማካኝነትም ለ264 ዜጎች በተለያዩ የስራ አመራጮች ላይ የስራ እድል ተጠቃሚ ማድረግ ስለመቻሉ ተገልጿል በ2017 በጀት አመት የ1ኛ ሩብ አመት ላይ የወረዳው የስራ ክህሎት ጽ/ቤት የአንድ ማዕከል አገልግሎት አሰጣጥ ስራዎች አስተባባሪ የሆኑት አቶ ምናሉ ታደሰ “ሰፋ ያለ ቅድመ ግንዛቤ በመፍጠር ስራ አጥ ዜጎች የራሳቸው ገቢ እንዲኖራቸው በማድረግ በሩብ አመት አፈፃፀማችን ለ264 ስራ አጥ ዜጎች በተለያዩ የስራ አመራጮች የስራ ዕድል በመፍጠርና ተጠቃሚ በማድረግ የሩብ አመቱን አፈፃፀም የተሻለ ማድረግ ችለናል” ብለዋል ።
አቶ ምናሉ አክለውም በሩብ አመቱ ይህ ብቻ ሳይሆን አስተዳደሩ በአጠቃላይ በሚሰራቸው ስራዎች ላይ ሁሉ በትስስር መልኩ እየሰራን የቆየንበት አግባብ ነበረ ያሉ ሲሆን ከዚህም ውስጥ የማዕድ ማጋራት ላይ ብቁ ተሳትፎ በማድረግና ከዚህ ባለፈም ወደ ውጭ አገር ለሚሄዱ ዜጎቻችን የህይወት ዋስትና እንዲያገኙ በሚያስችላቸው መልኩ በተከታታይ የቅድመ ግንዛቤ ማስጨባጫ ተግባራትን አከናውነናል ሲሉ አብራርተዋል ።
አያይዘንም አሻራ ለመሙላት የሚመጡ ተገልጋዮች ከጽ/ቤታችሁ በር ላይ ለሚስተዋለው የሰው ሀይል ክምችት የተወሰደ መፍትሔ አለ ወይ ብለን ለጠየቅነው ጥያቄ ቀደም ሲል የሚፈጠር የነበረ መሆኑና ችግሩን ለመቅረፍ በቀን መመዝገብ የሚገባንን የሰው ሀይል ብዛት በመወሰን በወረፋ አድርገን
ከምንመዘግበው ውጭ በር ላይ ማንም ሰው ያለአግባብ እንዳይቆም በማድረግ ችግሩን በቀላሉ መቅረፍ ችለናል ብለዋል አቶ ምናሉ ።
የወረዳ አስተዳደሩ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት በበኩሉ በተያዘው በጀት አመት የመጀመሪያ ሩብ አመት ላይ በስራ ዕድል ፈጠራው ዘርፍ በዚህ መልኩ የጀመረውን አመርቂ አፈፃፀም በልዩ ትኩረት አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት ብርቱ አስተያየቱን ሰጥቷል ።
የብሔራዊ መታወቂያ ፋይዳ ምዝገባ ለማህበረሰቡ ተደራሽ እየሆነ ስለመሆኑ ተገለፀ ።
ጥቅምት 05/2017 ዓ.ም የካ ወረዳ 12 ኮሙኒኬሽን
የብሔራዊ መታወቂያ ፋይዳ ምዝገባ ለማህበረሰቡ የሚሰጠው ጠቀሜታና ተደራሽነት እንዲሁም አጠቃላይ ሂደቱን በማስመልከት በዛሬው ዕለት የወረዳው ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት በየካ ወረዳ 12 አስተዳደር የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት በመገኘት ቅኝት አድርጓል ።
የየካ የወረዳ 12 አስተዳደር የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት ወ/ሮ ትግስት መልስ እንደገለፁት የብሔራዊ መታወቂያ ፋይዳ አገልግሎቱ ለማህበረሰቡ የሚሰጠው ጠቀሜታ ከፍተኛ ነው ያሉ ሲሆን ስለ አጠቃላይ ሂደቱ አስመልክተን ባደረግነው ሁሉን አቀፍ ጥያቄ መሰረትም ምዝገባው ከናሽናል አይዲ ፣ ከቴሌና ከሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት ጋር በጋራ እየተሰራ ስለመሆኑ ተናግረዋል ።
ከዚሁ ጋር በተያያዘም አብዛኛው ተመዝጋቢ ጠቀሜታውን ቀድሞ በመረዳት በተቋማችን እየመጣ አገልግሎቱን እያገኘ ነው ያሉት ወ/ሮ ትግስት በየቀጠናው በተመደቡ አመራሮችና አደረጃጀቶች አማካኝነት ለ1 ወር የሚቆይ አገልግሎት ከመሆኑ ጋር በተገናኘ መረጃው የሌላቸውና ጠቀሜታውን አቅልለው የሚረዱት ካሉ በሚል የግንዛቤ ፈጠራ በመስራት ተደራሽ እየተደረገ ይገኛል ብለዋል ። አገልግሎቱ ሲሰጥ ራሱን የቻለ ባለሙያ ተመድቦለት እየተከናወነ ከመሆኑም በላይ ከደንብና ከፀጥታ አካላት ጋር በጋራና በተቀላጠፈ መልኩ በመስጠት ደህንነቱ የተረጋገጠና የተጠበቀ ዲጅታል አቀፍ
አገልግሎት ስለመሆኑም ጨምረው አብራርተዋል ወ/ሮ ትግስት ። የወረዳው ኮሙኒኬሽን በበኩሉ ተቋሙ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች የሚበረታቱ መሆናቸውን በመግለፅ የብሔራዊ መታወቂያ ፋይዳ ምዝገባን አስመልክቶ እየተሰጠ ያለውን ፈጣንና ጥራቱን የጠበቀ
አገልግሎት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ብርቱ አስተያየቱን ሰጥቷል ።
2016 የ ስ ድስ ት ወራት የ ፅ /ቤቶች የ ስ ራ አ ፈፃ ፀ ም የ ተሻ ለ እ ን ደ ነ በ ር ተገ ለ ፀ
መጋ ቢት 11/07/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽንRead More
በ የ ካ/ክ/ከ የ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር በ ፅ /ቤቶች በ ተደረ ገ የ ስ ራ አ ፈፃ ፀ ም ምዘ ና ሁሉም ፅ /ቤቶች ከፍተኛ እ ና በ ጣም ከ ፍተና ደረ ጃ ላ ይ እ ን ደሚገ ኙ የ ተና ገ ሩት የ ፐብሊክ ሰ ረ ቪስ እ ና የ ሰ ው ሀ ብት ል ማት ፅ /ቤት ሀ ላ ፊ አ ቶ ግር ማ ጉን ታ ይህ ወጤት የ ተገ ኘው ፅ /ቤታችን ባ ደረ ገ ው ከፍተኛ የ ሆነ ድጋ ፍ ና ክትትል ስ ራ እ ና ለ ሰ ራተኞች ምቹ የ ስ ራ ቦ ታ ስ ለ ተፈጠረ ነ ው ብለ ዋል ፡ ፡
ከ ተመዘ ኑ ት 23 ፅ /ቤቶች ውስ ጥ አ ን ዱ ብቻ መካከ ለ ኛ ደረ ጃ ላ ይ ሲገ ኝ አ ስ ራ ዘ ጠኙ ከፍተኛ ፣ ሶ ስ ቱ ደግሞ በ ጣም ከፍተኛ ደረ ጃ ላ ይ ይገ ኛሉ ያ ሉት ሀ ላ ፊው አ ሁን የ ተገ ኘው ውጤት እ ጅግ አ ስ ደሳ ች እ ና በ ቀሪ ስ ድስ ት ወራት ስ ራዎችም ከዚህ የ ተሻ ለ ውጤት ለ ማምጣት ተግተን መስ ራት አ ለ ብን ብለ ዋል ፡ ፡
በ መጨረ ሻ ም አ ገ ል ግሎት አ ሰ ጣጥን በ ተመለ ከ ተ አ ን ዳን ድ ችግሮች እ ን ዳሉ በ ምል ከ ታ አ ረ ጋ ግጠና ል ያ ሉት አ ቶ ግር ማ በ ቀጣይ እ ነ ዚህ ን ችግሮች በ መቅረ ፍ ተገ ል ጋ ዮቻችን በ ታማኝ ነ ት ና በ ቅን ነ ት ማገ ል ገ ል አ ለ ብን ብለ ዋል ፡ ፡
በ የ ካ ክፍለ ከተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር እ የ ተሰ ራ ባ ለ ው የ መን ገ ድ አ ካፋይ ፕሮጀክት ላ ይ የ ችግኝ ተከ ላ ን ቅና ቄ ተካሄ ደ
መጋ ቢት 13/07/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽንRead More
የ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ከተማ ውበ ትና አ ረ ን ጓ ዴ ል ማት ፅ /ቤት በ ዛ ሬው ዕ ለ ት በ ወረ ዳው በ መስ ራት ላ ይ በ ሚገ ኘው የ መን ገ ድ አ ካ ፋይ ፕሮጀክት ላ ይ የ ችግኝ ት ተከላ ን ቅና ቄ አ ካሂ ዷል ።
በ ን ቅና ቄው ላ ይ የ የ ካ ክፍለ ከ ተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር አ መራሮችን ጨምሮ ሌሎች ባ ለ ሙያ ና የ ትምህ ር ት ቤት መምህ ራን ፣ ተማሪ ዎችና ባ ለ ድር ሻ አ ካላ ት ተሳ ትፈውበ ታል ።
በ ን ቅና ቄው ላ ይ የ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር ዋና ስ ራ አ ስ ፈፃ ሚ የ ሆኑ ት አ ቶ ደስ ታ በ ሰ ሙ ሪ ል ስ ቴት
አ ማካኝ ነ ት እ የ ተሰ ራ ያ ለ ው የ መን ገ ድ አ ካፋይ ፕሮጀክ ት ጊ ዜና ሰ አ ቱን ጠብቆ በ መከና ወን ላ ይ የ መሆኑ የ ሚመለ ከታቸው አ ካላ ት ር ብር ብ ውጤት ማሳ ያ መሆኑ ን ገ ል ፀ ዋል ።
በ መቀጠል ም አ ብዛ ኛው የ ማህ በ ረ ሰ ብ ክፍል ማለ ትም መምህ ራን ፣ ተማሪ ዎች ፣ ነ ዋሪ ዎችና ሌሎች ባ ለ ድር ሻ አ ካላ ት በ ጋ ራ ተረ ባ ር በ ው የ ችግኝ ተከላ ን ቅና ቄው ተከ ና ውኗል ።
በ መጨረ ሻ ም አ ቶ ደስ ታ ዲዛ ይኑ ለ ተማሪ ዎችም ጭምር ከመዝና ኛ ነ ትም ባ ለ ፈ መፅ ሐፍትን ይዘ ው እ ያ ነ በ ቡ ጊ ዜያ ቸውን ማሳ ለ ፍ በ ሚችሉበ ት መል ኩ የ ተዘ ጋ ጀ ነ ው ያ ሉ ሲሆን ተማሪ ዎች የ ሀ ገ ር ተረ ካቢ
እ ን ደመሆና ቸው መጠን ከዚህ ም በ ላ ይ በ ር ትተው ሊሰ ሩ ይገ ባ ል በ ማለ ት በ መል ዕ ክታቸው ጨምረ ው
አ ስ ገ ን ዝበ ዋል ።
አ ገ ል ግሎት አ ሰ ጣጡን አ ማስ መል ከ ት ምል ከታ ተካሄ ደ ።
13/072016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽን Read More
በ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ፐብሊክ ሰ ር ቢስ ና የ ሰ ው ሀ ብት ል ማት ፅ /ቤት ከወረ ዳው ኮሙኒ ኬሽን ፅ /ቤት ጋ ር በ መቀና ጀት በ ዛ ሬው ዕ ለ ት የ አ ገ ል ግሎት አ ሰ ጣጡ ምን እ ን ደሚመስ ል በ ማስ መል ከት ድን ገ ተኛ ጉብኝ ት አ ካሂ ዷል ።
በ ጉብኝ ቱ የ ወረ ዳው ፐብሊክ ሰ ር ቢስ ና የ ሰ ው ሀ ብት ል ማት ፅ /ቤት ኃላ ፊና ኮሚቴዎች የ ተሳ ተፉበ ት ሲሆን ኮ ሚቴው ባ ለ ፉት ጊ ዜያ ት ሲደረ ግ ከነ በ ረ ው ድን ገ ተኛ ምል ከታም አ ኳያ ያ ስ ገ ኘው ውጤት ምን
እ ን ደሚመስ ል ም ጨምሮ ተመል ክቷል ።
በ ምል ከ ታው ላ ይ በ ወረ ዳ አ ስ ተዳደሩ ባ ሉት ፅ /ቤቶች ተዘ ዋውሮ ለ ማየ ት እ ን ደተቻለ ውም የ መል ካም አ ስ ተዳደር ችግሮች እ ን ዳይከሰ ቱ አ በ ክሮ በ መስ ራትና አ ገ ል ግሎት ፈላ ጊ ውን ህ ብረ ተሰ ብ በ አ ግባ ቡ ማስ ተና ገ ድ እ የ ተቻለ ስ ለ መሆኑ ም የ ፅ /ቤት ሀ ላ ፊዎችና ባ ለ ሙያ ዎች በ ስ ራ ላ ይ ስ ምሪ ታቸው በ ተግባ ር ተደግፎ ታይቷል ።
በ መጨረ ሻ ም የ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር ፐብሊክ ሰ ር ቢስ ና የ ሰ ው ሀ ብት ል ማት ፅ /ቤት ኃላ ፊ የ ሆኑ ት አ ቶ ግር ማ ጎ ን ታ ጉብኝ ቱ እ ያ ስ ገ ኘ ያ ለ ውን መል ካ ም ግኝ ት መነ ሻ በ ማድረ ግ በ ቀጣይም ያ ሉ መል ካ ም
አ ገ ል ግሎቶች ተጠና ክረ ው መቀጠል ይኖር ባ ቸዋል ያ ሉ ሲሆን ኃላ ፊው አ ያ ይዘ ውም በ ተወሰ ኑ ፅ /ቤቶቾ በ ኩል ያ ሉ ባ ለ ሙያ ዎች ምን ም እ ን ኳን በ ስ ራ ላ ይ ቢሆኑ ም የ ሰ አ ት መቆጣጠሪ ያ አ ቴን ዳን ስ ላ ይ ሳ ይፈር ሙ መገ ኘት ከ ቀሪ የ ማይተና ነ ስ ዋጋ የ ሚሰ ጠው መሆኑ ን በ መረ ዳት በ ቀጣይ መቅረ ፍ ይጠበ ቅባ ቸዋል ሲሉም በ አ ፅ ን ኦ ት ተና ግረ ዋል ።
” ደማቅ ባህላዊ እሴቶቻችን ለህብረ_ ብሔራዊ አንድነታችን“
የ የ ካ ክፍለ ከተማ ኮ ሙኒ ኬሽን ፅ ህ ፈት ቤት ያ ስ ጀመረ ው የ አ ን ድ ሳ ምን ት የ ማህ በ ራዊ ሚዲያ ገ ፅ ማሳ ደግ የ ን ቅና ቄ መር ሀ ግብር በ ወረ ዳ 12 ቀጥሏል
መጋ ቢት 16/07/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽንRead More
የ የ ካ ክፍለ ከተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር ኮሙኒ ኬሽን ጽ/ቤት ከ አ ዲስ አ በ ባ ከተማ አ ስ ተዳደር ጀምሮ እ ስ ከ ወረ ዳ አ ስ ተዳደር ኮሙኒ ኬሽን ፅ /ቤት ድረ ስ ያ ለ ውን የ ማህ በ ራዊ ሚዲያ ገ ፆ ችን ተከ ታዮች የ ማሳ ደግ ን ቅና ቄ መር ሃ ግብር በ ዛ ሬው ዕ ለ ት አ ካሂ ደዋል ።
“ማህ በ ራዊ ሚዲያ ለ በ ጎ አ ላ ማ” በ ሚል መሪ ቃል የ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ዲሞክ ራሲ ስ ር አ ት ግን ባ ታ ማስ ተባ በ ሪ ያ ፅ /ቤት ኃላ ፊ የ ሆኑ ት አ ቶ ጥሩ አ ለ ም ባ ሳ ዝነ ውን ጨምሮ ሌሎች የ ወረ ዳ አ ስ ተዳደሩ አ መራሮችና ከተለ ያ ዩ ህ ብረ ተሰ ብ ክ ፍል የ ተወጣጡ ነ ዋሪ ዎች እ ን ዲሁም የ ማህ በ ራዊ ሚዲያ አ ን ቂዎች ተሳ ትፈዋል ።
በ ን ቅና ቄው ላ ይ ተገ ኝ ተው ን ግግር ያ ደረ ጉት የ የ ካ ክፍለ ከተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ዲሞክራሲ ስ ር አ ት ግን ባ ታ ማስ ተባ በ ሪ ያ ፅ /ቤት ኃላ ፊው አ ቶ ጥሩአ ለ ም ባ ሳ ዝነ ው የ ሶ ሻ ል ሚዲያ ን አ ጠቃቀም
በ አ ግባ ቡና ለ ህ ዝብ ይጠቅማል በ ሚሉ ነ ጥቦ ች ላ ይ ትኩረ ት በ ማድረ ግ የ ዕ ለ ት ተዕ ለ ት እ ን ቅስ ቃሴን በ ማህ በ ራዊ ሚዲያ ላ ይ በ ማዋል ተጠቃሚነ ትን ማጉላ ት እ ን ደሚቻል አ ብራር ተዋል ።
አ ቶ ጥሩአ ለ ም አ ክ ለ ውም የ ማህ በ ራዊ ሚዲያ ን ትክክለ ኛ ነ ት ለ ማረ ጋ ገ ጥ በ ውሸ ት ላ ይ የ ተመሰ ረ ቱ አ ሉባ ል ታዎችን ቆም ብሎ በ ማየ ትና በ መረ ጋ ጋ ት ራስ ን ምሳ ሌ አ ድር ጎ አ ብዛ ኛውን ማህ በ ረ ሰ ብም ከስ ህ ተት እ ን ዲድን ማድረ ግ ይኖር ብና ል ሲሉም ጨምረ ው ተና ግረ ዋል ።
የ የ ካ ክፍለ ከተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ዲሞክራሲ ስ ር አ ት ግን ባ ታ ማስ ተባ በ ሪ ያ ፅ /ቤት ምክትል ኃላ ፊው አ ቶ አ ዲስ ዘ ውዴ ማህ በ ራዊ ሚዲያ ን ለ አ ን ድነ ት፣ ለ ሰ ላ ም እ ን ዲሁም ለ አ ብሮነ ት ማዋል
በ ሚቻል በ ት መል ኩ በ መስ ራት የ በ ለ ፀ ገ ችዋን ኢትዮጵያ ን እ ውን ማድረ ግ እ ን ደሚቻል ገ ል ፀ ው የ ማህ በ ራዊ ሚዲያ ተጠቃሚው ማህ በ ረ ሰ ብም የ ውሸ ት ስ ራ እ የ ሰ ራ የ ሚያ ወና ብደውን አ ካል የ ሚመክት ሆኖ የ በ ኩሉን አ ስ ተዋፅ ኦ ማበ ር ከት አ ለ በ ት ብለ ዋል ።
የ የ ካ ክፍለ ከተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር ኮሙኒ ኬሽን ፅ /ቤት ኃላ ፊው አ ቶ አ ስ ፋው ብራቱ በ በ ኩላ ቸው የ ኮሙኒ ኬሽን ተቋማት የ መን ግስ ትን አ ን ኳር ስ ራዎች በ ማጉላ ትና ህ ዝብን በ ማቀራረ ብ ረ ገ ድም የ ሚወስ ደው ሀ ላ ፊነ ት ቀላ ል የ ሚባ ል እ ን ዳል ሆነ ሁሉ በ ተለ ይም እ ውነ ታነ ት ያ ላ ቸው ነ ጥቦ ችን ተመር ኩዞ በ መስ ራት ላ ይ እ ን ደመሆኑ መጠን ተከታዮችም በ ዚህ መል ኩ በ መገ ን ዘ ብ የ ራሳ ቸውን አ ስ ተዋፅ ኦ ሊያ በ ረ ክቱ ይገ ባ ል በ ማለ ት መል ዕ ክታቸውን አ ስ ተላ ል ፈዋል ።
የ መን ግስ ት ሰ ራተኞች የ ችግኝ ተከላ ን ቅና ቄ ተካሄ ደ
መጋ ቢት 17/07/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽንRead More
የ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ከተማ ውበ ትና አ ረ ን ጓ ዴ ል ማት ፅ /ቤት በ ዛ ሬው ዕ ለ ት በ ወረ ዳው በ ሚገ ኘው የ መን ገ ድ አ ካፋይ ፕሮጀክት ላ ይ የ ችግኝ ት ተከ ላ ን ቅና ቄ አ ካሂ ዷል ።
በ ችግኝ ተከላ ን ቅና ቄው ላ ይ የ ወረ ዳው የ መን ግስ ት ሰ ራተኞ እ ና አ መራሮች እ ን ዲሁም ሌሎች የ አ ካባ ቢው ነ ዋሪ ወች ተገ ኝ ተዋል ።
በ ሁሉም የ ል ማት ስ ራወች ላ ይ የ መን ግስ ት ሰ ራተኛው ከጎ ና ችን ስ ለ ሆነ ደስ ታ ይሰ ማና ል ያ ሉት በ ን ቅና ቄው ላ ይ የ ተገ ኙት የ ወረ ዳው የ ዴሞክ ራሲ ስ ር ዓት ግን ባ ታ ፅ /ቤት ሀ ላ ፊ አ ቶ ጥሩአ ለ ም ባ ሳ ዝነ ው ሰ ራተኛው በ ዛ ሬው እ ለ ት ስ ላ ደረ ገ ው የ ችግኝ ተከላ ን ቅና ቄ ምስ ጋ ና ቸውን አ ቅር በ ው የ ችግኝ ቸከላ ን ቅና ቄው ተጠና ክ ሮ ይቀጥላ ል ተብለ ዋል ።
ስ ፖር ት ከ ጤን ነ ትም ባ ሻ ገ ር ለ ትምህ ር ት ያ ለ ው ሚና ወሳ ኝ መሆኑ ተገ ለ ፀ ።
19/07/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽንRead More
በ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ወጣቶችና ስ ፖር ት ፅ /ቤት በ ካራሎ አ ን ደኛ ደረ ጃ ት/ቤት በ ዛ ሬው ዕ ለ ት ከ ሀ ይሌ ወር ል ድ ቴኳን ዶ ክለ ብ ጋ ር በ መተባ በ ር የ ማስ ስ ፖር ት ፕሮግራም አ ካሂ ዷል ።
ስ ፖር ት ለ ጤን ነ ት በ ሚል ፅ ን ሰ ሀ ሳ ብ አ ማካኝ ነ ት በ ተካ ሄ ደው የ ማስ ስ ፖር ት ፕሮግራም ላ ይ የ ወረ ዳ አ ስ ተዳደሩ የ ወጣቶችና ስ ፖር ት ፅ /ቤት ኃላ ፊውን ጨምሮ ባ ለ ሙያ ዎች ፣ መምህ ራን ና ተማሪ ዎች
ተሳ ትፈውበ ታል ።
የ የ ካ ክፍለ ከተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር ወጣቶችና ስ ፖር ት ፅ /ቤት ኃላ ፊ የ ሆኑ ት አ ቶ ኤል ያ ስ መን ግስ ቱ ስ ፖር ት ከ ጤን ነ ትም አ ል ፎ ለ እ ድገ ትና ለ ማህ በ ራዊ ህ ይወት የ ሚሰ ጠው ጠቀሜታ የ ላ ቀ መሆኑ ን ገ ል ፀ ዋል ።
አ ቶ ኤል ያ ስ አ ያ ይዘ ውም ተማሪ ዎች ስ ፖር ታዊ እ ን ቅስ ቃሴዎች ላ ይ በ ማዘ ውተር ብሩህ አ እ ምሮ
እ ን ዲኖራቸው ያ ስ ችላ ቸዋል ያ ሉ ሲሆን ሁል ጊ ዜ ሀ ሙስ ጠዋት ላ ይ በ ትኩረ ት መስ ራት እ ን ደሚገ ባ ም በ መል ዕ ክታቸው ላ ይ ጨምረ ው አ ስ ተላ ል ፈዋል ።
የ የ ካ ክፍለ ከተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ህ ብረ ተሰ ብ ተሳ ትፎና በ ጎ ፍቃድ ማስ ተባ በ ሪ ያ ፅ /ቤት በ ር ካታ የ በ ጎ ፍቃድ ስ ራዎች የ ተከና ወኑ መሆና ቸውን ገ ለ ፀ
መጋ ቢት 20/07/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽንRead More
በ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር ኮሙኒ ኬሽን ፅ /ቤት የ ወረ ዳ አ ስ ተዳደሩን የ ህ ብረ ተሰ ብ ተሳ ትፎና በ ጎ ፍቃድ ማስ ተባ በ ሪ ያ ፅ /ቤት አ ጠቃላ ይ ስ ራዎች በ ማስ መል ከት መጠይቅ ያ ደረ ገ ሲሆን በ ዚሁ መሰ ረ ትም ፅ /ቤቱ አ ብዛ ኞቹን የ በ ጎ አ ድራጎ ት ስ ራዎች ተደራሽ ሆነ ውል ኛ ል ሲል ገ ል ጿል ።
በ እ ስ ካሁኑ ወራት ጠቅለ ል ባ ለ መል ኩ የ ተሰ ሩ ስ ራዎችን በ ማስ መል ከት ለ ጠየ ቅና ቸው ጥያ ቄ የ የ ካ ክፍለ ከ ተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ህ ብረ ተሰ ብ ተሳ ትፎና በ ጎ ፍቃድ ማስ ተባ በ ሪ ያ ፅ /ቤት ኃላ ፊ የ ሆኑ ት አ ቶ አ ስ ራት ወል ደ ሚካ ኤል በ ማዕ ድ ማጋ ራቱ ዘ ር ፍ የ አ መቱ ዕ ቅዳችን 9,056 ሲሆን አ ፈፃ ፀ ማችን 7,098 በ 6 ወር የ ተከና ወነ እ ና ከ 100% በ ላ ይ የ ተመዘ ገ በ ሲሆን የ ቀሩትን ተግባ ራት ለ ማከና ወን በ መሰ ራት ላ ይ ይገ ኛሉ ብለ ዋል ።
ከ ዚሁ ጋ ር በ ተያ ያ ዘ ም በ ር ካ ታ የ ል ማት ስ ራዎች በ መከና ወን ላ ይ ና ቸው ያ ሉት ሀ ላ ፊው በ የ ቀጠና ና ብሎኮች የ ኮብል ዝር ጋ ታ ፣ ጥገ ና እ ን ዲሁም የ ዲችና ሰ ቤዝ ስ ራን በ ራስ ተነ ሳ ሽነ ት የ ተከና ወኑ ና በ መከና ወን ላ ይም ያ ሉ መሆና ቸውን ጠቅሰ ው ብል ሽት ባ ለ ባ ቸው ቀጠና ዎች ተደራሽ የ ማድረ ግ ስ ራ ከ መስ ራትም በ ተጨማሪ ባ ለ ሀ ብቶችን (ሰ ሙ ሪ ል ስ ቴት) በ ማስ ተባ በ ር ከተሰ ሩ የ መሰ ረ ተ ል ማት ስ ራዎች መካከ ል በ ሀ ፒ ቪሌጅ ቀጠና አ ን ድ የ ሰ ዎች መሸ ጋ ገ ሪ ያ ድል ድይ ይገ ኝ በ ታል ሲሉ ተና ግረ ዋል ።
ሌላ ኛው በ በ ጎ አ ድራጎ ት የ ተሰ ሩ የ መን ገ ድ ትራፊክ ማስ ተባ በ ር ፣ በ መሰ ረ ተ ል ማት፣ በ ነ ፃ ህ ክምና ፣ በ ትምህ ር ት ፣ በ መሳ ሰ ሉት ተግባ ራት ዘ ን ድ አ ስ ፈላ ጊ ውን ተሳ ትፎ በ ማድረ ግ በ ተለ ይም በ ማዕ ድ ማጋ ራት ከ 31 ሚሊዮን ብር በ ላ ይ በ ሆነ ወጭ የ ገ ን ዘ ብ ግምት የ ተሰ ጣቸው ስ ራዎች እ ና በ ከተማ አ ስ ተዳደሩ የ ሚሸ ፈን ከ50 ሚሊዮን ብር በ ላ ይ በ ሆነ ወጭ በ አ ጠቃላ ይ በ ወረ ዳ አ ስ ተዳሩ ውስ ጥ የ ተከና ወኑ ና
በ መከና ወን ላ ይ ያ ሉ የ ድሀ ውን ማህ በ ረ ሰ ብ ፍላ ጎ ት ያ ካ ተቱ ስ ራዎች ይገ ኙበ ታል ሲሉም ጨምረ ው
አ ብራር ተዋል ።
በ መጨረ ሻ ም አ ቶ አ ስ ራት የ ተከና ወኑ በ ር ካታ ተግባ ራት አ ፈፃ ፀ ማቸው ከ 100% በ ላ ይ የ መሆና ቸው ውጤት ከ ባ ለ ድር ሻ አ ካላ ት ጋ ር ፣ በ ቅን ነ ት ላ ይ የ ተመሰ ረ ተ የ በ ጎ አ ድራጊ ድር ጅትና ግለ ሰ ቦ ች ር ብር ብ ውጤት ስ ለ ሆነ ምስ ጋ ና ይገ ባ ል ያ ሉ ሲሆን በ መቀጠል ም የ ማህ በ ረ ሰ ባ ችን ን ፍላ ጎ ቶች በ ዘ ላ ቂነ ት ለ መቅረ ፍና ተደራሽ ለ ማድረ ግም የ ተለ መደውን ብር ቱ ትብብራቸውን ባ ለ ሀ ብቶችና በ ጎ አ ድራጊ ድር ጅቶች አ ጠና ክረ ው ሊያ ስ ቀጥሉ ይገ ባ ል ሲሉ ሀ ሳ ባ ቸውን አ ስ ተላ ል ፈዋል ።
የ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር ኮ ሙኒ ኬሽን ፅ /ቤትም በ ቦ ታው ተገ ኝ ቶ ካ ደረ ገ ው የ መጠይቅ ምላ ሾ ች በ መነ ሳ ት የ ተሰ ሩ የ በ ጎ አ ድራጎ ት ስ ራዎች የ ህ ብረ ተሰ ቡን አ ን ገ ብጋ ቢ ጥያ ቂዎች የ ሚመል ስ ሆኖ በ ማግኘቱ የ ተዘ ረ ጋ ው ውጤታማ አ ሰ ራር ተጠና ክ ሮ ይቀጥል ዘ ን ድም አ ስ ተያ የ ቱን ሰ ጥቷል ።
“አ ዲስ አ በ ባ ን ለ ህ ፃ ና ት የ ተመቸች ከተማ ለ ማድረ ግ የ ጀመር ነ ውን ስ ራችን ን አ ጠና ክረ ን እ ን ቀጥላ ለ ን !!
አ ቶ ያ ደሳ አ ብር ሃ ም
በ የ ካ የ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር ዋና ስ ራ አ ስ ፈፃ ሚ
መጋ ቢት 27/2016 የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽንRead More
“የ ነ ገ ተስ ፋ ህ ፃ ና ት ለ አ ዲስ አ በ ባ ” በ ሚል መሪ ቃል በ ወረ ዳ 12 ለ ሁለ ተኛው የ ሰ ን በ ት ዝግ መን ገ ድ የ ህ ፃ ና ት መጫወቻ መር ሀ ግብር ተካሄ ደ።
በ ማስ ጀመሪ ያ መር ሀ ግብሩ ላ ይ የ ወረ ዳው ዋና ስ ራ አ ስ ፈፃ ሚ አ ቶ ያ ደሳ አ ብር ሃ ም እ ን ደገ ለ ፁት “አ ዲስ አ በ ባ ን ለ ህ ፃ ና ት የ ተመቸች ከተማ ለ ማድረ ግ የ ጀመር ነ ውን ስ ራችን ን አ ጠና ክረ ን እ ን ቀጥላ ለ ን ” ብለ ዋል ። አ ቶ ያ ደሳ አ ክለ ውም በ ል ጅነ ት መጫወት፣ ነ ፃ ነ ት፣ ፍቅር መቀራረ ብ፣ የ ተለ መደ ባ ህ ል ስ ለ ሆነ ለ ነ ዚህ የ ነ ገ ሀ ገ ር ተረ ካ ቢ ህ ፃ ና ት መጫወቻ ቦ ታዎችን በ ማመቻቸት በ የ ሳ ምን ቱ ደግሞ እ ሁድ ማለ ዳ የ ሰ ን በ ት ዝግ መን ገ ድ የ ህ ፃ ና ት መጫወቻ መር ሀ ግብር ይካሄ ዳል ብለ ዋል ።
የ ወረ ዳው የ ሴቶች ህ ፃ ና ት ማህ በ ራዊ ጉዳይ ፅ /ቤት ኃላ ፊ ተወካይ የ ሆኑ ት ወ/ሮ አ በ በ ች ለ ገ ሰ በ በ ኩላ ቸው በ መር ሃ ግብሩ ላ ይ ለ ተገ ኙ ለ ወረ ዳ አ መራሮች፣ ለ ስ ፖር ት ቤተሰ ቦ ችና ለ ህ ፃ ና ት ምስ ጋ ና አ ቅር በ ው ይህ ፕሮግራም በ የ ሳ ምን ቱ እ ን ዲደረ ግ አ ስ ተዳደሩ ድጋ ፉን ያ ጠና ክ ራል ብለ ዋል ።
ጽ/ቤቱ የ ወረ ዳው ሰ ላ ምና ፀ ጥታ ቀጣይነ ት ለ ማረ ጋ ገ ጥ ከ ነ ዋሪ ዎች ጋ ር የ ሰ ላ ም ኮ ን ፈረ ን ስ አ ካሂ ደዋል
መጋ ቢት 23/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዴ12 ኮሙኒ ኬሽንRead More
የ የ ካ ከፍለ ከተማ ወረ ዳ 12 ሰ ላ ምና ፀ ጥታ ጽ/ቤት የ ወረ ዳው ሰ ላ ምና ፀ ጥታ ቀጣይነ ት ለ ማረ ጋ ገ ጥ ከ ነ ዋሪ ዎች ጋ ር የ ሰ ላ ም ኮን ፈረ ን ስ አ ካሂ ደዋል
በ ውይይቱ ላ ይ የ ተሳ ተፉ ነ ዋሪ ዎች የ ተለ መደ የ ዜግነ ትና አ ገ ራዊ ሀ ላ ፊነ ትን በ መወጣት የ ሚጠበ ቅባ ቸውን ለ ማድር ግ በ ሙሉ ፈቃደኝ ነ ትና ዝግጅት ላ ይ እ ን ደሚገ ኙ ገ ል ፀ ዋል ። አ ያ ይዘ ውም የ ሰ ላ ምና የ ፀ ጥታ አ ስ ፈላ ጊ ነ ት ለ ነ ገ የ ማይባ ል ለ ሆነ ቡድን ም የ ማይሰ ጥ የ ህ ዝብ ጉዳይ በ መሆኑ ሁሉም ለ አ ካባ ቢው ዘ ብ መቆም እ ን ደሚገ ባ አ ስ ረ ድተዋል ።
የ ኮን ፈረ ን ስ መድረ ኩን የ መሩት በ የ ካ የ ወረ ዳ12 አ ስ ተዳደር ሰ ላ ምና ፀ ጥታ ጽ/ቤት ሀ ላ ፊ አ ቶ ኢዶሳ ፍቃዱ እ ን ደገ ለ ፁት ማህ በ ረ ሰ ቡ በ አ ሉባ ል ታ ሳ ይደና ገ ር ከመን ግስ ትና የ ፀ ጥታ ሀ ይሉ ጎ ን በ መቆም የ አ ካባ ቢውን ና የ እ ራሱን ሰ ላ ም በ መጠበ ቅ አ ገ ራዊ ታላ ቅ ሀ ላ ፊነ ት እ ን ዲወጣ አ ሳ ስ በ ዋል ።
በ ተመሳ ሳ ይ መድረ ኩ ላ ይ የ ተገ ኙት ኮማን ደር ደምስ ቦ ጋ ለ የ የ ካ ክ /ከተማ ወን ጀል መከ ላ ከል ዴቭዢዮን ሀ ላ ፊ እ ን ደገ ለ ፁት የ ፀ ጥታ ሀ ይሉ ከ ሰ ላ ም ሰ ራዊቱና ከ ማህ በ ረ ሰ ቡ ጋ ር ዕ ጅ ለ ዕ ጅ ተያ ይዞ ጠን ካ ራ ስ ራን
በ የ ካ ክፍለ ከተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር እ የ ተሰ ራ ባ ለ ው የ መን ገ ድ አ ካፋይ ፕሮጀክት ላ ይ የ ችግኝ ተከላ ን ቅና ቄ ተጠና ክሮ ቀጥለ ዋልRead More
መጋ ቢት 25/07/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽን
በ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ከተማ ውበ ትና አ ረ ን ጓ ዴ ል ማት ፅ /ቤት በ ዛ ሬው ዕ ለ ት በ አ ስ ተዳደሩ በ ሚገ ኘው የ መን ገ ድ አ ካፋይ ፕሮጀክ ት ላ ይ የ ችግኝ ት ተከላ ን ቅና ቄ አ ከ ና ውኗል ።
በ ችግኝ ተከላ ን ቅና ቄው ላ ይም የ ወረ ዳ አ ስ ተዳደሩን ዋና ስ ራ አ ስ ፈፃ ሚ ጨምሮ ሌሎች አ መራሮች፣ የ አ ስ ተዳደሩ ሰ ራተኞችና ከ የ ቀጠና ው የ ተውጣጡ ነ ዋሪ ና አ ደረ ጃጀቶች ብር ቱ ተሳ ትፎ አ ድር ገ ውበ ታል ።
የ የ ካ ክፍለ ከ ተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር ዋና ስ ራ አ ስ ፈፃ ሚ የ ሆኑ ት አ ቶ ያ ዴሳ አ ብር ሃ ም የ መን ገ ድ አ ካፋይ ፕሮጀክ ቱ ከአ ን ድ አ መት በ ፊት በ ብዙ ቆሻ ሻ የ ተሸ ፈነ ና ለ ገ ፅ ታ የ ማይመጥን የ ነ በ ረ መሆኑ ን አ ስ ታውሰ ው በ ዚህ መል ኩ በ መስ ራት ላ ይ መገ ኘቱ አ ዲስ አ በ ባ ን ውብና ማራኪ በ ማድረ ግ በ ተለ ይም መን ግስ ት
የ ከተማችን ን ገ ፅ ታ በ ማስ ዋብ ሀ ገ ራችን በ አ ለ ም አ ቀፉ ደረ ጃ ተወዳዳሪ ነ ት እ ን ዲኖራት እ የ ሰ ራ ያ ለ በ ትን አ ግባ ብ ከሚያ መላ ክቱ ስ ራዎች ጎ ን የ ሚሰ ለ ፍ የ መሆኑ አ ን ዱ አ መላ ካች ተግባ ር ስ ለ ሆነ እ ን ደ ወረ ዳችን በ የ አ ቅጣጫው ትኩረ ት ሰ ጥተን እ የ ሰ ራነ ው ያ ለ ማሳ ያ ችን ነ ው ሲሉ ገ ል ፀ ዋል ።
አ ቶ ያ ዴሳ አ ክለ ውም እ ን ዲህ አ ይነ ት ስ ራዎች ሲሰ ሩ በ ግለ ሰ ቦ ች ብቻ የ ሚወሰ ን ስ ላ ል ሆነ በ ሁሉም ማህ በ ረ ሰ ብ ዘ ን ድ የ ጋ ራ ር ብር ብን የ ሚጠይቅና አ መር ቂ ውጤት ለ ማምጣት ብሎም የ ሚፈለ ገ ውን ግብ ለ ማስ መዝገ ብ በ ቀሪ ስ ራዎች ዘ ን ድ ያ ለ ን ን አ ሁና ዊ ብር ቱ አ ፈፃ ፀ ም አ ጠና ክ ረ ን ማስ ቀጠል ይጠበ ቅብና ል ሲሉም አ ስ ገ ን ዝበ ዋል ።
በ መጨረ ሻ ም በ ዕ ለ ቱ በ ተከና ወነ ው የ ን ቅና ቄ መር ሀ ግብር መሠረ ት ከ 250 ካ .ሜ በ ላ ይ ግምት ያ ለ ውን ቦ ታ በ ችግኝ መሸ ፈን ተችሏል ።
በ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ውስ ጥ ለ ውስ ጥ መን ገ ዶች ጥገ ና ስ ራዎች እ የ ተከና ወኑ መሆና ቸው ተገ ለ ፀRead More
መጋ ቢት 26/07/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽን
በ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ህ ብረ ተሰ ብ ተሳ ትፎና በ ጎ ፍቃድ ማስ ተባ በ ሪ ያ ፅ /ቤት በ አ ስ ተዳደሩ ውስ ጥ ባ ሉ ቀጠና ዎች የ ውስ ጥ ለ ውስ ጥ መን ገ ዶች የ ጥገ ና ስ ራዎች እ የ ተከና ወኑ መሆና ቸውን ገ ል ጿል ።
በ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ህ ብረ ተሰ ብ ተሳ ትፎና በ ጎ ፍቃድ ማስ ተባ በ ሪ ያ ፅ /ቤት ኃላ ፊ የ ሆኑ ት አ ቶ አ ስ ራት ወል ደሚካኤል እ ን ደገ ለ ፁት ከክ ረ ምቱ ጋ ር ተያ ይዞ የ መን ገ ድ ጥገ ና ዎቹን በ አ ግባ ቡ በ መጠገ ን
በ ማህ በ ረ ሰ ቡ በ ኩል የ ሚፈጥሩ የ መል ካ ም አ ስ ተዳደር ጥያ ቄዎችን ሊፈታ በ ሚያ ስ ችል መል ኩ አ በ ክሮ እ የ ተሰ ራ ነ ው ሲሉ አ ብራር ተዋል ።
የ መን ገ ድ ጥገ ና እ የ ተደረ ገ ከሚገ ኝ ባ ቸው ቦ ታዎች መካከል መሳ ለ ሚያ ና ደመካ ቀጠና የ ሚገ ኙበ ት ሲሆን በ ሁለ ቱም ቀጠና ዎች በ ድምሩ ከስ ድስ ት መቶ ሜትር በ ላ ይ ር ዝመት ያ ለ ው መን ገ ድ የ ተጠገ ነ ና በ መጠገ ን ላ ይ ያ ለ መሆኑ ም ተገ ል ጿል ።
በ ተያ ያ ዘ ም በ የ ትኛውም ቀጠና ና ብሎኮች ላ ይ አ ን ገ ብጋ ቢ የ ሆኑ ጥገ ና ለ ሚያ ስ ፈል ጋ ቸው ቅድሚያ በ መስ ጠትና ኮብል በ ማን ጠፍ ለ ህ ብረ ተሰ ቡ ምቹ ሁኔ ታ ለ መፍጠር ከወዲሁ በ ር ብር ብ እ የ ተሰ ራ ስ ለ መሆኑ አ ቶ አ ስ ራት ጨምረ ው ተና ግረ ዋል ።
በ የ ካ የ ወረ ዳ 12 ባ ህ ል ኪነ ጥበ ብ ቱሪ ዝም ጽ/ቤት በ 9 ወራት ዉስ ጥ በ ር ካታ ተግባ ራት እ ን ዳከና ወነ ተገ ለ ጸ ።Read More
የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽን ሚያ ዚያ 01/2016ዓ.ም
በ የ ካ የ ወረ ዳ 12 ባ ህ ል ኪነ ጥበ ብ ቱሪ ዝም ጽ/ቤት በ 9 ወራት ዉስ ጥ በ ር ካታ ተግባ ራትን እ ን ዳከና ወነ ተገ ል ጿል ።
በ የ ካ የ ወረ ዳ 12 ባ ህ ል ኪነ ጥበ ብ ቱሪ ዝም ጽ/ቤት ሀ ላ ፊ የ ሆኑ ት ወ/ሪ ት ነ ጻ ነ ት እ ን ዳሻ ዉ እ ን ደገ ለ ጹት በ 9 ወራት ውስ ጥ የ ተለ ያ ዩ ተግባ ራትን ያ ከና ወኑ ሲሆን እ ን ደ ወረ ዳ የ ኪነ ጥበ ብና የ ቱሪ ዝም ተቋማትን በ የ ጊ ዜዉ ድጋ ፍና ክትትል በ ማድረ ግ ነ ባ ር ተቋማት እ ስ ከ ታህ ሳ ስ 30 እ ድሳ ት እ ን ዲያ ጠና ቅቁ በ ማድረ ግ እ ን ዲሁም አ ዳዲስ ተቋማት የ ሙያ ብቃት እ ን ዲያ ወጡ በ ማድረ ግ 24550 ብር መሰ ብሰ ብ ተችሏል ብለ ዋል ።
በ ወረ ዳዉ አ ራት አ ማተር የ ኪነ ጥበ ብ ተቋማት ያ ሉ ሲሆን ወቅቱን ጠብቆ ድጋ ፍና ክትትል የ ማድረ ግ |
ተግባ ር | ማከ ና ወን | እ ን ዲሁም | ከተቋሙ | ባ ለ ድር ሻ | አ ካ ላ ት | ጋ ር | በ ጋ ራ | በ መሆን | የ ባ ህ ል |
ኪነ ጥበ ብ ፌስ ቲቫ ል ስ ራዎች መስ ራት ተችሏል ።
ወ/ሪ ት ነ ጻ ነ ት አ ክለ ዉም በ ን ቅና ቄ ስ ራዎች ላ ይ ጥሩ ዉጤት ማስ መዝገ ብ እ ን ደተቻለ ገ ል ጸ ዋል ።
በ አ ጠቃላ ይ ጽ/ት ቤቱ በ ባ ህ ል ኪነ ጥበ ብ ቱሪ ዝም፤ በ ስ ራ እ ድል ፈጠራ፤ በ በ ጎ ፍቃድ ስ ራዎች ላ ይ ትኩረ ት በ መስ ጠት ጥሩ አ ፈጻ ጸ ም ማስ መዝገ ብ እ ን ደተቻለ ና በ ቀጣይም ትኩረ ት በ መስ ጠት እ ን ደሚሰ ሩ ገ ል ጸ ዋል ።
ለ ሁለ ተኛ ምዕ ራፍ የ ሴፍቲኔ ት ተጠቃሚዎች የ ግን ዛ ቤ ማስ ጨበ ጫ ስ ል ጠና ተሰ ጠRead More
ሚያ ዝያ 03/08/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽን
በ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ስ ራና ክህ ሎት ፅ /ቤት በ ዛ ሬው ዕ ለ ት ለ ሁለ ተኛ ምዕ ራፍ የ ሴፍቲኔ ት ተጠቃሚዎች የ ግን ዛ ቤ ማስ ጨበ ጫ ስ ል ጠና ሰ ጥቷል ።
በ ስ ል ጠና ው ላ ይ ከ 274 በ ላ ይ ብዛ ት ያ ላ ቸው የ ሴፍቲኔ ቱ ተጠቃሚዎች የ ተሳ ተፉ ሲሆን በ ዚሁም ላ ይ የ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ስ ራና ክህ ሎት ፅ /ቤት የ አ ን ድ ማዕ ከ ል ስ ራዎች አ ስ ተባ ባ ሪ የ ሆኑ ት አ ቶ ምና ሉ ታደሰ በ ተጠቃሚነ ት ላ ይ ሰ ፋ ያ ለ ማብራሪ ያ አ ቅር በ ዋል ።
አ ቶ ምና ሉ አ ያ ይዘ ውም የ ቁጠባ ባ ህ ል ን ማሳ ደግ፣ በ ብድር ና ገ ን ዘ ብ አ ወሳ ሰ ድ ላ ይ እ ን ደዚሁም በ ገ ን ዘ ብ አ ጠቃቀምና ሌሎች መሰ ል ነ ጥቦ ች ላ ይ መነ ሻ አ ድር ገ ው ጠቅለ ል ያ ለ ግን ዛ ቤ ፈጥረ ዋል ።
በ መቀጠል ም ከ 181 በ ላ ይ የ ሚሆኑ ት ተጠቃሚዎቹ ለ እ ያ ን ዳን ዳቸው 26,000 ብር ተለ ቆላ ቸው ወደ ስ ራ የ ገ ቡ እ ን ደመሆና ቸው መጠን ከስ ራቸው ጋ ር በ ተያ ያ ዘ ቴክኒ ካዊ የ ሆነ የ ገ ን ዘ ብ አ ያ ያ ዝና የ አ ሰ ራር ዘ ዴን ተጠቅመው ውጤታማ መሆን በ ሚችሉበ ት መል ኩ የ ጋ ራ ግን ዛ ቤ የ ተሰ ጠ ሲሆን ከዚህ ባ ለ ፈም በ አ ግባ ቡ በ መስ ራት እ ራሳ ቸውን ከ መለ ወጥ በ ዘ ለ ለ ለ ሌሎችም ጭምር ምሳ ሌ መሆን እ ን ደሚጠበ ቅባ ቸው በ ማብራሪ ያ ው ላ ይ ተገ ል ጿል ።
በ ስ ተመጨረ ሻ ም የ ሴፍቲኔ ቱ እ ድለ ኞች ወይም የ ግን ዛ ቤው ተካፋዮች ምቹ ሁኔ ታ የ ተፈጠረ ላ ቸው መሆኑ ን ጠቅሰ ው ከ ወረ ዳ አ ስ ተዳደሩና የ ስ ራ ክ ህ ሎት ፅ /ቤት ጋ ር በ መተባ በ ር በ ተቀመጠላ ቸው አ ቅጣጫና በ ተሰ ጠው ግን ዛ ቤ መሰ ረ ት በ ትኩረ ት ሰ ር ተው ውጤታማ መሆን በ ሚያ ስ ችላ ቸው ል ክ እ ን ደሚሰ ሩ ሀ ሳ ባ ቸውን አ ን ፀ ባ ር ቀዋል ።
በ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ኦ ሮምያ ል ማት ማህ በ ር አ መታዊ ኮን ፈረ ን ስ ተካሄ ደRead More
ሚያ ዝያ 06/08/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽን
በ የ ካ ክ ፍለ ከ ተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ኦ ሮምያ ል ማት ማህ በ ር /ኦ .ል .ማ/ የ ኦ ሮምያ ል ማት ማህ በ ር ለ ሀ ገ ር እ ድገ ት በ ሚል መነ ሻ ሀ ሳ ብ አ ማካኝ ነ ት አ መታዊ ኮ ን ፈረ ን ሱን በ ዛ ሬው ዕ ለ ት አ ካሂ ዷል ።
በ መድረ ኩ ለ መወያ ያ የ ሚሆን መነ ሻ ሰ ነ ድ በ ወረ ዳው የ ዲሞክ ራሲ ስ ር አ ት ግን ባ ታ ማስ ተባ በ ሪ ያ ፅ /ቤት ምክትል ኃላ ፊና ፖለ ቲካ ዘ ር ፍ ኃላ ፊ በ ሆኑ ት በ አ ቶ አ ሸ ና ፊ ጌ ታቸው ቀር ቧል።
በ ኮን ፈረ ን ሱ ላ ይ የ ተገ ኙት የ የ ካ ክፍለ ከተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር ዋና ስ ራ አ ስ ፈፃ ሚው አ ቶ ያ ዴሳ አ ብር ሀ ም እ ን ደገ ለ ፁት የ ል ማት ማህ በ ሩ የ ሚዳሰ ሱ፣ የ ሚጨበ ጡና የ ማይካ ዱ ዘ ር ፈ ብዙ የ ል ማት ስ ራዎችን ሰ ር ቷል ፤ ከ ዚህ ባ ለ ፈም ማህ በ ሩ ከተቋቋመ ጀምሮ እ ስ ካሁን ባ ሉት ጊ ዜያ ት በ ር ካታ የ መሰ ረ ተ ል ማት ስ ራዎችን የ ሰ ራ ሲሆን ከነ ዚህ ም ውስ ጥ የ ጤና ጣቢያ ፣ የ ትምህ ር ት ዘ ር ፍና የ መን ገ ድ ዝር ጋ ታ ስ ራዎች ይገ ኙበ ታል ብለ ዋል ።
አ ቶ ያ ዴሳ አ ክለ ውም ማህ በ ሩ በ ደን ብ ተጠና ክሮ አ መር ቂ ስ ራዎችን በ መስ ራትና ኢትዮጵያ እ ን ድትበ ለ ፅ ግም የ በ ኩሉን አ ስ ተዋፅ ኦ ሊያ ደር ግ ይገ ባ ል ፤ ለ ዚሁም የ ጋ ራ ር ብር ብ ማድረ ግ ይጠበ ቅብና ል ሲሉም ጨምረ ው አ ሳ ስ በ ዋል ።
የ የ ካ ክ ፍለ ከ ተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ዲሞክራሲ ስ ር አ ት ግን ባ ታ ማስ ተባ በ ሪ ያ ፅ /ቤት ኃላ ፊ የ ሆኑ ት አ ቶ ጥሩአ ለ ም ባ ሳ ዝነ ው የ ል ማት ማህ በ ሩ በ ሚሠራቸው ብር ቱ ስ ራዎች አ ማካኝ ነ ት የ ጋ ራችን መገ ለ ጫ መሆን በ ሚችል ባ ቸው መል ኩ በ ር ካታ ሀ ገ ራዊ አ ሻ ራዎችን ያ ሳ ረ ፈና በ ቀጣይም ተጠና ክሮ ይቀጥል ዘ ን ድ የ ሁሉም ማህ በ ረ ሰ ብ ድር ሻ ና ሀ ላ ፊነ ት ሊሆን ይገ ባ ል ብለ ዋል ።
የ የ ካ ክፍለ ከተማ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር ምክትል ስ ራ አ ስ ፈፃ ሚና የ ስ ራ ክ ህ ሎት ፅ /ቤት ኃላ ፊ የ ሆኑ ት አ ቶ አ ብዱል ጀዋድ ኸይሩ በ በ ኩላ ቸው የ ኦ ሮምያ ል ማት ማህ በ ር ግዙፍ ማህ በ ር እ ን ደሆነ ሁሉ በ ሚጠበ ቀው ል ክም እ ን ደ ማህ በ ር ነ ት ሊሰ ራቸው የ ሚገ ቡ በ ር ካታ ተቋማዊ አ ሰ ራሮችን ሰ ር ቷል ያ ሉ ሲሆን ወደፊትም ሀ ገ ራችን ኢትዮጵያ ለ ጀመረ ችው የ እ ድገ ት ጉዞ ማህ በ ሩ ጉል ህ ሚና ያ ለ ው መሆኑ ን በ መገ ን ዘ ብ ተጠና ክ ሮ ሊቀጥል እ ን ደሚገ ባ ጨምረ ው አ ስ ገ ን ዝበ ዋል ።
በ መጨረ ሻ ም የ ኮን ፈረ ን ሱ ታዳሚያ ን ማህ በ ሩን አ ሁን ከ ነ በ ረ በ ት በ በ ለ ጠ መል ኩ በ ማሳ ደግ በ በ ር ካ ታ የ ል ማት ስ ራዎች ላ ይ አ ስ ተዋፅ ኦ ማድረ ግ በ ሚችል በ ት መል ኩ ሀ ሳ ብ አ ስ ተያ የ ታቸውን የ ሰ ጡ ሲሆን በ ሰ ጡት አ ስ ተያ የ ት ላ ይም ከ መድረ ኩ የ ማብራሪ ያ ምላ ሽ በ መስ ጠትና በ ቀላ ሉ መግባ ባ ት ላ ይ በ መድረ ስ አ መታዊ ኮ ን ፈረ ን ሱን ማጠቃለ ል ተችሏል ።
የ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ አ ር ሶ አ ደር ና ከተማ ግብር ና ል ማት ፅ /ቤት የ ከተማ ግብር ና ስ ራዎች ላ ይ ውጤታማ ተግባ ራትን ያ ከና ወነ መሆኑ ን ገ ለ ፀRead More
ሚያ ዝያ 07/08/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮሙኒ ኬሽን
በ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር ከተማ ግብር ና ፅ /ቤት የ ተሰ ሩ ስ ራዎችን በ ማስ መል ከ ት የ ወረ ዳው ኮሙኒ ኬሽን ፅ /ቤት በ ተቋሙ ተገ ኝ ቶ በ ቃለ መጠይቁ አ ማካ ኝ ነ ት በ ዛ ሬው ዕ ለ ት ለ መቃኘት ችሏል ።
በ መጠይቁ መሰ ረ ትም በ 9 ወራት ውስ ጥ ከ ተከና ወኑ ተግባ ራት መካከል በ ዋና ነ ት የ ከ ተማ ግብር ና ስ ራዎችና ሌሎች ተግባ ራት ያ ሉበ ትን ሁኔ ታ በ ማስ መል ከት የ መጀመሪ ያ ው ጥያ ቄያ ችን በ ማድረ ግ የ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ አ ር ሶ አ ደር ና ከተማ ግብር ና ል ማት ፅ /ቤት ኃላ ፊ የ ሆኑ ትን ወ/ሮ አ ል ማዝ ኮር ቱ ጠይቀን ሰ ፋ ያ ለ ማብራሪ ያ ን አ ግኝ ተና ል ።
ወ/ሮ አ ል ማዝ እ ን ደገ ለ ፁት በ ነ ባ ር የ ጓ ሮ አ ትክል ት ዘ ር ፍ 2433ቱን የ ማስ ቀጠል ና በ እ ን ስ ሳ ት ሀ ብት ል ማት 855 ታቅዶ ተከና ውኗል ያ ሉ ሲሆን በ አ ዲስ መል ኩ ደግሞ 800 ማከ ና ወን ተችሏል እ ን ደዚሁም በ ጓ ሮ አ ትክል ትና በ እ ን ስ ሳ ት በ ሁለ ቱም በ 34ቱም ብሎኮች ላ ይ ከተሰ ማሩት መካከል 850 ታቅዶ ተፈፃ ሚ መሆን ችሏል ብለ ዋል ።
ከ ዚሁ ጋ ር በ ተያ ያ ዘ የ ዶሮ እ ር ባ ታ ተጠቃሚው ቁጥር ከ ባ ለ ፈው አ መት በ ተለ ዬ መል ኩ ለ ውጥ ያ ሳ ዬና በ ነ በ ረ ው ፍላ ጎ ት ል ክ አ ቅር ቦ ት በ ማመቻቸት ከአ መራሩና ከሚመለ ከታቸው ባ ለ ድር ሻ አ ካላ ት ጋ ር በ ቅን ጅት ለ ተጠቃሚዎች በ ማድረ ስ ውጤታማነ ታቸውን ም በ ክትትል ና በ ሙያ ዊ ድጋ ፍ መሰ ረ ት እ የ ተሰ ራበ ት እ ን ደሚገ ኝ ና ይህ ም በ ገ በ ያ ማረ ጋ ጋ ቱ ረ ገ ድ መፍትሔ የ ሰ ጠ መሆኑ የ ተገ ለ ፀ ሲሆን የ ጓ ሮ አ ትክል ት ችግኝ ና ዘ ሮችን 8,000 ታቅዶ 10,000 የ ሚሆን በ ማሰ ራጨት ከእ ቅድ በ ላ ይ ማድረ ስ ተችሏል ተብሏል ።
በ ሌማት ትሩፋቱ በ ኩል መን ግስ ት 565,200 ብር የ መደበ ውን በ ጀት በ አ ግባ ቡና ቆጣቢ በ መሆነ መል ኩ ከ መጠቀምም ባ ሻ ገ ር በ ተሰ ሩ ስ ራዎችና በ ተደረ ጉ የ በ ጎ አ ድራጎ ት ስ ራዎች ላ ይ ወደ ገ ን ዘ ብ ሲተመን 3,656.200 ብር በ ላ ይ የ ሆነ ገ ቢ መሰ ብሰ ብ እ ን ደተቻለ የ ሚያ ሳ ዩ ተግባ ራት ስ ለ መኖራቸው ተብራር ቷል ።
በ ስ ራ ዕ ድል ፈጠራው ዘ ር ፍ በ እ ቅድ 165 ተይዞ ክን ውኑ 94 በ 9 ወር የ ተሰ ራ መሆኑ ን ና በ እ ን ስ ሳ ት እ ር ባ ታና በ ሌሎች በ አ ጠቃላ ይ በ ከ ተማ ግብር ና ው ዘ ር ፍ በ ተሰ ማሩ ግለ ሰ ቦ ችና ባ ለ ሀ ብቶች በ ኩል በ ድጋ ፍና ክትትል እ ን ዲጠና ከሩ ከማድረ ግ ጎ ን ለ ጎ ን በ ስ ራቸው ስ ራ አ ጥ ወጣቶች ተቀጥረ ው እ ን ዲሰ ሩ ማድረ ግ መቻሉ ተያ ይዞ ተጠቅሷል ።
በ ሌላ መል ኩ የ ወረ ዳ አ ስ ተዳደሩ ማስ ፋፊያ ኤር ያ መሆኑ በ ከተማ ግብር ና ስ ራዎች ውጤታማነ ት ላ ይ ከፍተኛ የ ሆነ ተደራሽነ ትን እ ን ዳስ ገ ኘና ለ ፅ /ቤቱም ግቦ ቹን በ ቀላ ሉ ለ ማሳ ካ ት አ ስ ችሎታል የ ተባ ለ ሲሆን በ ዚሁም ተገ ቢውን ድጋ ፍና ክትትል በ ማድረ ግ 4 አ ባ ውራዎች በ ል ዩ ሁኔ ታ በ ራሳ ቸው ይዞ ታ ላ ይ ሰ ር ተው ውጤታማ እ ን ዲሆኑ አ ስ ችሏል ተብሏል ።
በ ተያ ያ ዘ ም 160 የ ሚሆኑ አ ር ሶ አ ደሮችን በ መለ የ ት ተጠቃሚ መሆን የ ሚችሉበ ት ሂ ደት ስ ለ መጀመሩና ጠቅለ ል ባ ለ መል ኩ የ በ ር ካ ቶቹ ተግባ ራት አ ፈፃ ፀ ም ውጤታማነ ትም ከወረ ዳ አ ስ ተዳደሩ አ መራሮችና ባ ለ ድር ሻ አ ካላ ት ጋ ር በ ተደረ ገ ር ብር ብ እ ን ዲሁም ከባ ለ ሙያ ዎች የ አ ሰ ራር ጥን ካሬ የ መነ ጨ ስ ለ መሆኑ ተገ ል ጿል ።
በ መጨረ ሻ ም የ ተገ ኙ ጠን ካራ ተግባ ራትን በ ማስ ቀጠል ና በ እ ጥፍ በ መስ ራት በ ሀ ገ ራችን የ ተከ ሰ ተውን የ ኑ ሮ ውድነ ት ለ መቋቋምና ለ መቅረ ፍ ያ መች ዘ ን ድም የ ከ ተማ ግብር ና ስ ራዎች ያ ላ ቸውን አ ፈፃ ፀ ምና ያ ስ ገ ኙትን ውጤት አ ጠና ክሮ ማስ ቀጠል እ ን ደሚገ ባ ኮሙኒ ኬሽን ፅ /ቤት አ ወን ታዊ አ ስ ተያ የ ቱን ሰ ጥቷል ።
የ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ሲቪል ምዝገ ባ ና የ ነ ዋሪ ነ ት አ ገ ል ግሎት ፅ /ቤት አ ገ ል ግሎቱን ለ ነ ዋሪ ዎች ተደራሽ ማድረ ጉን ገ ለ ፀRead More
ሚያ ዝያ 10/08/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮ ሙኒ ኬሽን
በ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ኮ ሙኒ ኬሽን ፅ /ቤት በ ወረ ዳው የ ሲቪል ምዝገ ባ ና የ ነ ዋሪ ነ ት አ ገ ል ግሎት ፅ /ቤት በ መገ ኘት የ 9 ወራት የ ተግባ ራት አ ፈፃ ፀ ሞቹን በ ማስ መል ከ ት በ ዛ ሬው ዕ ለ ት መጠይቅ አ ድር ጓ ል ።
በ ዚሁ መሰ ረ ትም በ ተያ ዘ ው በ ጀት አ መት በ 9 ወራት አ ጠቃላ ይ የ አ ገ ል ግሎት አ ሰ ጣጥን የ ተመለ ከ ተና ተቋሙ
ለ አ ገ ል ግሎት ፈላ ጊ ዎች ያ ለ ውን ምቹነ ት ምን እ ን ደሚመስ ል ብሎም የ ተሰ ሩ ስ ራዎችን አ ያ ይዘ ን የ መጀመሪ ያ ጥያ ቄ በ ማድረ ግ የ ጠየ ቅን ሲሆን ከዚህ በ ታች የ ቀረ በ ውን የ ማብራሪ ያ ምላ ሽ አ ግኝ ተና ል ።
በ የ ካ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር የ ሲቪል ምዝገ ባ ና የ ነ ዋሪ ነ ት አ ገ ል ግሎት ፅ /ቤት ኃላ ፊ የ ሆኑ ት ወ/ሮ ትግስ ት መል ስ በ መጀመሪ ያ ው በ ጀት ዓመት ፅ /ቤቱ ለ ተግባ ራት አ ፈፃ ፀ ም ውጤታማነ ት እ ን ዲያ ገ ለ ግል ታቅዶ ቅድሚያ በ መስ ጠት ተቋሙን ለ አ ገ ግል ግሎት ፈላ ጊ ዎች ምቹና ማራኪ እ ን ዲሆን አ ድር ጎ መስ ራት ላ ይ ቅድሚያ በ መስ ጠት የ ተሰ ራ መሆኑ ን ገ ል ፀ ው በ ተያ ዘ ው እ ቅድ መሰ ረ ትም ተቀባ ይነ ት ያ ለ ው የ ቢሮ ማዘ መን ስ ራ ከ መስ ራት በ ማስ ቀጠል ም ለ ነ ዋሪ ዎች የ ወረ ፋ ቅደም ተከ ተል በ ማዘ ጋ ጀት አ ጥጋ ቢ በ ሆነ መል ኩ አ ገ ል ግሎት እ የ ተሰ ጠ መሆኑ ን ም ጨምረ ው ገ ልፀ ውል ና ል ።
ፅ /ቤቱ የ ጋ ብቻ ፣ የ ል ደት ምዝገ ባ ፣ የ ፍች አ ገ ል ግሎት የ ሚሉትን ና ሌሎች ተግባ ራት ላ ይ በ ዋና ነ ት ትኩረ ት አ ድር ጎ እ የ ሰ ራ መሆኑ የ ተጠቀሰ ሲሆን ከ ዚሁ ጋ ር በ ተገ ና ኘም የ ልደት ምዝገ ባ 1898 ታቅዶ 2504 ማከ ና ወን የ ተቻለ ና በ ሌሎችም ተግባ ራት በ ተመሳ ሳ ይ መል ኩ ከ እ ቅድ በ ላ ይ አ ፈፃ ፀ ም የ ተመዘ ገ በ ባ ቸው ና ቸው ተብሏል ።
ለ 3934 ነ ዋሪ ዎች በ ቴክ ኖሎጅ የ ተደገ ፈ የ ድጅታል መታወቂያ አ ገ ል ግሎት እ ን ዲያ ገ ኙ ታቅዶ አ ፈፃ ፀ ሙን 4800 ማድረ ስ ተችሎ ከ ዚህ ውስ ጥም 4166 ታትሞ የ ተሰ ራጨና ሌሎች ቀሪ ዎቹ ደግሞ በ ተለ ያ የ ምክን ያ ት መር ጅ የ ተደረ ጉ ስ ለ መሆና ቸው በ ማብራሪ ያ ው ላ ይ ተጠቅሷል ።
ፅ /ቤቱ በ ሚሰ ጣቸው አ ገ ል ግሎቶች ላ ይ ተመስ ር ቶ በ በ ጀት ዓመቱ በ 9 ወር ውስ ጥ 1,442,532 ብር ለ መሰ በ ሰ ብ ታቅዶ 1,326,375 ብር ወይም የ እ ቅዱን 92% ገ ቢ መሰ ብሰ ብ መቻሉን ና የ ትኛ ውም አ ገ ል ግሎት ፈላ ጊ ማህ በ ረ ሰ ብ ህ ግና መመሪ ያ በ ሚፈቅደው መሰ ረ ት ያ ለ ምን ም ቅሬታ በ ማስ ተና ገ ድ የ ቀል ጣፋ አ ግል ግሎት ባ ለ ቤትነ ት በ ሚኖረ ው ል ክ እ የ ተሰ ራ ስ ለ መሆኑ ተነ ግሯል ።
በ ተያ ያ ዘ ም ለ አ ብዛ ኞቹ ተግባ ራት ክ ን ውን አ ፈፃ ፀ ም ውጤታማነ ት ከ ባ ለ ድር ሻ አ ካ ላ ት ጋር ተና ቦ ና ተቀና ጅቶ መሰ ራቱ ወሳ ኝ ነ ት የ ነ በ ረ ው መሆኑ የ ተገ ለ ፀ ሲሆን ለ ዚሁም የ ጤና ፣ የ እ ድር እ ና የ ሀ ይማኖት ተቋማት የ ውጤቱ አ ን ድ አ ካ ል ስ ለ መሆና ቸውም ጭምር ተነ ግሯል ።
በ መጨረ ሻ ም ወ/ሮ ትግስ ት ተቋሙ ለ ብል ሹ አ ሰ ራር ና ለ ሚፈጠሩ ችግሮች የ ሚወስ ደው ቅድመ ጥን ቃቄና ቁር ጠኝ ነ ት ምን እ ን ደሚመስ ል ለ ጠየ ቅና ቸው ጥያ ቄ በ መጀመሪ ያ ከ አ ቅም በ ላ ይ የ ሆነ ችግር የ ለ ም ከ አ ስ ተዳደሩ ጋ ር በ ጥብቅ ቁር ኝ ት አ የ ተሰ ራ ያ ለ ና ለ ሰ ራዎቹም መረ ጃዎችን በ ባ ለ ሙያ ዎች ዘ ን ድ ጠን ከ ር ያ ለ ጥን ቃቄና ሀ ላ ፊነ ት ወስ ደው እ ን ዲሰ ሩ በ ተሰ ጠ የ ስ ራ ስ ምሪ ት መሰ ረ ት ወደ ስ ራ ተገ ብቶ የ ነ ዋሪ ዎችን ፋይሎች ኮ ፒ በ ማድረ ግ በ ዘ መና ዊ ቴክ ኖሎጅ ተጠቅመን ዋስ ትና ያ ለ ው የ ማህ ደር አ ያ ያ ዝ አ ለ ን ከዚህ በ በ ለ ጠ መል ኩም ነ ዋሪ ዎቻችን ን ለ ማገ ል ገ ል በ ቂ የ ሆነ የ አ ሰ ራር ስ ር አ ትና የ አ ገ ል ግሎት አ ሰ ጣጥ ቁመና ላ ይ እ ን ገ ኛ ለ ን ሲሉ ለ ተቋማችን ሰ ፋ ያ ለ የ ማብራሪ ያ ምላ ሽ ሰ ጥተዋል ።
እ ን ደ ኮ ሙኒ ኬሽን ፅ /ቤትም በ መጠይቁ አ ማካኝ ነ ት ካ ገ ኘው ማብራሪ ያ ና ምላ ሽ በ መነ ሳ ት ፅ /ቤቱ የ አ ገ ል ግሎት አ ሰ ጣጡን ውጤታማነ ት በ ተመዘ ገ በ ው መል ካ ም አ ፈፃ ፀ ም መሰ ረ ት አ ጠና ክ ሮ ይቀጥል ዘ ን ድ ብር ቱ አ ስ ተያ የ ቱን አ ካ ፍሏል ።
“ሰ ላ ማችን የ ህ ል ውና ችን ቁልፍ፤ የ ብል ፅ ግና ችን መሰ ረ ት ነ ው!” በ የ ካ የ ወረ ዳ 12 ሠላ ም ሠራዊት አ ባ ላ ት።Read More
ሚያ ዝያ 11/2016 ዓ.ም የ ካ ወረ ዳ 12 ኮ ሙኒ ኬሽን
“ሰ ላ ማችን የ ህ ል ውና ችን ቁልፍ የ ብል ፅ ግና ችን መሰ ረ ት ነ ዉ” በ ሚል እ ሳ ቤ በ የ ካ ክ ፍለ ከ ተማ የ ወረ ዳ 12 ሠላ ም ሠራዊት አ ባ ላ ት ሁሉም የ ህ ብረ ተሰ ብ ክ ፍል ለ ሠላ ም ዘ ብ ሊቆምና የ አ ካ ባ ቢውን ፀ ጥታ ማረ ጋ ገ ጥ ይጠበ ቅበ ታል በ ማለ ት አ ካ ባ ቢያ ቸውን በ ተጠን ቀቅ በ መጠበ ቅ ላ ይ ይገ ኛ ሉ።
በ የ ካ ክ /ከ ተማ የ ወረ ዳ 12 አ ስ ተዳደር ዛ ሬም በ 8ቱም ቀጠና የ ሰ ላ ም ሰ ራዊቱ ብሎክን መሰ ረ ት ያ ደረ ገ የ የ ዕ ለ ት ስ ምሪ ት በ መውሰ ድ የ አ ካባ ቢውን ሰ ላ ም ከ መቸውም ጊ ዜ በ ላ ቀ ሁኔ ታ በ መጠበ ቅ ላ ይ ይገ ኛ ል።
መስከረም 8/2016 ዓ.ም የካ ወረዳ 12 ኮሚኒኬሽንRead More
የየካ ወረዳ 12 አስተዳደር በወረዳው ካሉት የፖሊስ ኮሚኒቲ ፣ ከሰላም ሰራዊት ተወካዮች ፣ ከጠቅላላ አመራሩ እና ደንብ ኦፊሰሮች ጋር በመሆን በቀጣይ ለሚከበሩት የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ ክብረ በአላት አስመልክቶ ያለበትን ቁመና የጋራ አድርጓል።
የየካ ወረዳ 12 አስተዳደር ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ደስታ ነደሳ በቀጣይ የሚከበሩትን የህዝብ በአላትን በማስመልከት ማህበረሰቡ በነፃነት በአላቱን አክብሮ ይውል ዘንድ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር በስምንቱም ቀጠና የሰራዊቱ አቋም ምን ደረጃ ላይ እንዳለ ለማወቅና ክፍተቶች ካሉ ከወዲሁ ለክፍተቶች መፍትሔ ለማበጀት ያመች ዘንድ የጋራ ማድረግና መገምገሙ እጅጉን አስፈላጊ ነው ያሉ ሲሆን በተለይም ለክብረ በአላቱ እንደ ስጋት የሚታዩ ተቋማትና ግለሰቦች ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባም ጨምረው ገልፀዋል ።
አቶ ደስታ አያይዘውም በአላቱ እየተደረገ ያለው የፀጥታ ቅድመ ዝግጅት ያለበት ቁመና በተለይም ሰራዊቱ ከዚህ በፊት በ2015 ዓ.ም በወረዳው ላይ ያለምንም የፀጥታ ስጋት ማህበረሰቡ ሲንቀሳቀስ የነበረ መሆኑ እንዳለ ሆኖ አሁንም በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን እና በተወሰነ መልኩ ትኩረት በሚሹ ተቋማት ዙሪያም አፋጣኝ የመፍትሔ ርምጃዎችን በመውሰድ ለክብረ በአላቱ በቂ የቅድመ ጥንቃቄ ዝግጅቶች ላይ እንገኛለን ፤ ተደርገዋልም ብለዋል ።
በዚሁ የግምገማ መድረክ ላይ የተገኙት የከንቲባ አማካሪው ዶ/ር ታከለ መጫ መንግስት ለሁለቱ ታላላቅ ክብረ በአላት ከምንጊዜውም በላይ ትኩረት ሰጥቶ ከላይኛው መዋቅር ጀምሮ እስከ ወረዳ ድረስ የሰላምና የፀጥታውን ዘርፍ በላቀ መልኩ በማደራጀት ማህበረሰቡ ሰላሙ ተጠብቆ በአላቱን ያከብር ዘንድ ለሰላም ሽፋን ትልቅ ዋጋ ተሰቶታል በዚህ መሰረትም የደመራና የኢሬቻ በአላት የሀገር ባህል ወግ መገለጫ ቅርስ ነውና በአለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድም የነበረው መልካም ስም እንደተጠበቀ ይቀጥል ዘንድ የሰራዊቱ ሚና ቀላል አይደለም ብለዋል ።
በመጨረሻም ከአራቱም የፀጥታ መዋቅሩ በየቀጠናው ያሉ በስሱም ቢሆን እንደ ስጋት ሊታዩ የሚችሉ የመንገድ አካፋዮች እና ተቋማት ላይ ብርቱ ውይይትና የማግባባት ስራ ከመስራትም በዘለለ በበአላቱ ቀን የሪችትእና መሰል ተግባራት አላስፈላጊነት ላይ ከሚመለከታቸው የነጋዴና ሌሎች ማህበረሰብ ጋር የጋራ በማድረግ ከወዲሁ መግባባት ላይ ተደርሷል ያሉ ሲሆን ወረዳው የከተማዋ ጫፍ ላይ ያለና ለበአላቱ የሚታደመው ማህበረሰብ መሾለኪያ መንገድ ዳር ላይ ያለ እንደመሆኑ መጠንም ለበአሉ ለሚመጡ እንግዶቻችን ልዩ የወገንተኝነት ስሜት ሊኖራቸው በሚያስችል መልኩ ከወዲሁ ተዘጋጅተናል በማለት የጋራ መግባባት ላይ ስለመድረሳቸው ተናግረዋል ።
የመስቀል ደመራና የኢሬቻ በዓላት ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር አጠቃላይ የሴቶች ሚና ጉልህ መሆኑ ተገለፀ ::
መስከረም 11/2015ዓ.ም የካ ወረዳ 12 ኮሙኒኬሽን
በየካ ወሰዳ 12 አስተዳደር የመስቀል ደመራና የኢሬቻ በዓላት ህብረተሰቡ በሠላም ወጥቶ በአደባባይ የሚያከብራቸውና የአብሮነታችን ማሳያዎቻችን በመሆናቸው ሴቶች የአካባቢውን ሰላም በመጠበቅ ከጸጉረ ልውጦች ራሱን በመከላከል ከጸጥታ አካላት ጋር በመተባበር ሰላማዊ ሆኖ እንዲከበር የድርሻቸውን ማበርከት እንዳለባቸው የወረዳዉ የሴቶች እና ህጻናት ጽ/ቤት ሀላፊ ወ/ሮ ወይንሼት ዘሪሁን በዛሬው እለት በተካሄደው የሴቶች መድረክ ላይ ገልፀዋል።
በተያያዘም የወረዳዉ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚና የስራ እድል ፈጠራ ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት ሀላፊ ወ/ሪት የወዳነሽ ተክሌ እነዚህ የአደባባይ በዓላቶቻች የኢትዮጵያዊ አንድነትን የሚፈጥር ከሀገራችን አልፎ የዓለም ቅርስ በመሆናቸው አጠቃላይ ሴቶች የሰላም ባለቤት በመሆን ወንድማማችነት እና እህትማማችነትን በሚያጠነክር መልኩ መከበር እንዳለባቸው ተነገረ።
የውይይቱ ተሳታፊ ሴቶች በበኩላቸው በዓላቶቹ የሃገራችን ትልቅ ሃብት በመሆናቸው ሰላማዊ ሆኖ እንዲከበሩ ኃላፊነታችንን እንወጣለን ብለዋል።[/read]